በአማራ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ የማዘጋጀት ስራ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጭው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ የማዘጋጀት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል።
በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ እስመለዓለም ምህረት እንደገለጹት÷ በክልሉ…