Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ የማዘጋጀት ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጭው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ የማዘጋጀት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ እስመለዓለም ምህረት እንደገለጹት÷ በክልሉ…

ከንቲባ አዳነች ከፍል ውሃ አካባቢ ለልማትና ከወንዝ ዳርቻ አካባቢዎች ለተነሱ ነዋሪዎች ቤቶችን ያስተላልፋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከፍል ውሃ አካባቢ ለልማት እና ከወንዝ ዳርቻ አካባቢዎች ለተነሱ ነዋሪዎች በዛሬው ዕለት ቤቶችን እንደሚያስላልፉ ተገለጸ:: በዚህም መሰረት:- 1. 200 ቤቶች ለልማት እና በወንዝ ዳርቻ ልማት ከጉለሌ ፣…

የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ዝቅተኛ የተከፈለ ካፒታል መጠን ወደ 75 ሚሊየን አደገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማትን ዝቅተኛ የተከፈለ ካፒታል መጠን ከ50 ሚሊየን ወደ 75 ሚሊየን አሳደገ። ባንኩ ከዚህ ውሳኔ የደረሰው ወቅታዊውን ሀገራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ሁኔታ እና የተቋማቱን አቅም አገናዝቦ መሆኑ ተገልጿል፡፡…

የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ለመንግስት የልማት ድርጅቶች ትርፋማነት አስተዋጽኦ ማድረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር በቀል ኢኮኖሚ ሪፎርሙ በተሰራ ስራ በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ስር የሚገኙ ተቋማት ከኪሳራ እንዲወጡ እና ትርፋማ እንዲሆኑ ማድረግ መቻሉ ተገለፀ፡፡ በበጀት አመቱ ስድስት ወራት ብቻ በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና…

የሩሲያ ኩባንያዎች በድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና በተሽከርካሪ ምርት ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍቢ ሲ) ከሩሲያ የላዳ እና ጋዝ ግሩፕ መኪና አምራች ኩባንያዎች የመጡ ተወካዮች ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ ሽፈራው ሰለሞን ጋር ተወያዩ፡፡ ለተወካዮቹ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ያለውን ምቹ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለቀድሞው የዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለቀድሞው የዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ምስጋና አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዋና ዳይሬክተሩ በሃላፊነት ጊዜያቸው ላበረከቱት…

የኤርትራ ልዑክ በማዕድን ዘርፍ የተሰሩ የሪፎርም ሥራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀነራል አብርሃ ካሳ የተመራው የኤርትራ የጦር ጀነራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች ልዑክ የማዕድን ሚኒስቴር የሠራቸውን የሪፎርም ሥራዎች ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ወቅትም በማዕድን ዘርፍ የተሠሩ የሪፎርም ሥራዎችና የወደፊት ዕቅዶች ለልዑካን ቡድኑ አባላት…

“ጉዳይ ለማሥፈፀም ቢጫ ትኬት ቁረጡ” በማለት ሲያታልሉ የነበሩ 9 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)"ጉዳይ ለማሥፈፀም ቢጫ ትኬት ቁረጡ” በማለት በተለያዩ አካባቢዎች በተሽከርካሪ እየተንቀሳቀሱ የማታለል ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 9 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን የሚፈፅሙት የኢሚግሬሽን፣…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በጅማ ዞን ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በጅማ ዞን የግብርና ልማት ሥራዎችን ጎበኘ፡፡ ልዑኩ በጉብኝቱ÷ በስንዴ፣ ሙዝ፣ የሻይ ቅጠል፣ አቮካዶ እና የተፈጥሮ ማዳበሪያ ልማት ላይ የተጀመሩ ስራዎችን ተመልክቷል፡፡ በጉብኝቱ…

በአዲስ አበባ የጎዳና ላይ ኢፍጣር ለ3ኛ ጊዜ እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎዳና ላይ ኢፍጣር የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 30 ቀን ለ3ኛ ጊዜ እንደሚካሄድ ተገለጸ። የጎዳና ላይ ኢፍጣሩ “ኢፍጣራችን ለወገናችን” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እንደሚካሄድም ተጠቁሟል፡፡ ረመዳን የአብሮነት ፣ የመረዳዳት…