Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የውሃ ሀብትን  በፍትሃዊነት ለተቃሚዎች ለማድረስ እየሰራች መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የውሃ ሀብትን  በፍትሃዊነት ለተጠቃሚዎች ለማድረስ እየሰራች መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ተናገሩ፡፡ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብና እርሻ  ድርጅት አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የብሔራዊ የውሃ…

የጀግኖችን ቅርስ በማሰባሰብ ትውልድ እንዲማርበት ይደረጋል- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ያለፉትን እና አሁን ያሉትን ጀግኖች የጀግንነት ማሳያ ቅርስ በማሰባሰብ ትውልዱ እንዲማርበት ይደረጋል አሉ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ እና ከፍተኛ አመራሮች የመከላከያ ወታደራዊ…

የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት ያለመ ተንቀሳቃሽ ኤግዚቢሽን ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቀዛቀዘውን የቱሪዝም ዘርፍ ለማነቃቃት ያለመ ተንቀሳቃሽ ኤግዚቢሽን በሐረሪ ክልል ተከፈተ፡፡ "ቅርሶቻችን ለሀገራችን ዘላቂ ሰላምና ልማት" በሚል መሪ ሐሳብ የተከፈተውን ኤግዚቢሽን ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን እና የሐረሪ ክልል…

የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የአድዋ ዜሮ ዜሮ ፕሮጄክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የአድዋ ድል መታሰቢያ የአድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዚየም ፕሮጀክትን ጎበኙ፡፡ የአድዋ ዜሮ ዜሮ ፕሮጄክት በ3 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ እና ባለ አምስት ወለሉ ፕሮጀክት የአድዋን ድል፣ የኢትዮጵያውያንን ጀግኖች፣…

በአዲስ አበባ 200 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ የዘላቂ ማረፊያዎችን ደረጃ የማሳደግ ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ውበት እና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ከ199 ነጥብ 582 ሺህ ብር በላይ ወጪ የሦስት ዘላቂ ማረፊያዎችን ደረጃ ለማሳደግ የግንባታ ሥራ እያከናወነ መሆኑን ገለጸ፡፡ የደረጃ ማሳደግ ግንባታው እየተከናወነ ያለው÷ በጀሞ፣ ጉራራ እና…

የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከኢስት አፍሪካ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከኢስት አፍሪካ ኢንደስትሪያል ፓርክ ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ከሚሽኑ በትዊተር ገፁ እንዳስታወቀው ስምምነቱ ኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ ኩባንያን ወደ ኢንዱስትሪ ፓርክነት ለማሳደግ የሚያስችል የአልሚነት ስምምነት…

ኢትዮጵያ 2ኛውን በሠራተኞች ላይ የሚመክር የሚኒስትሮች ጉባዔ እንደምታስተናግድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሠራተኞች ፣ በሥራ እና ፍልሰት ላይ የሚመክረውን 2ኛውን የሚኒስትሮች ጉባዔ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ እንደምታስተናግድ ተገለጸ፡፡ በኢጋድ አባል ሀገራት ውስጥ ሥራ እና የሠራተኞች ጉዳዮች ላይ የሚሠሩ ሚኒስትሮች በአንድ ላይ እንደሚሰባሰቡ…

8ኛው የአፍሪካ ተማሪዎች ምገባ ቀን ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)8ኛው የአፍሪካ የተማሪዎች ምገባ ቀን አዲስ አበባ በሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት አዳራሽ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ ቀኑን በማስመልከት " የምግብ ግዥ ሥርዓቶችን እና የዕሴት ሰንሰለቶችን ማሳደግ የአፍሪካውያን አኅጉራዊ ነጻ የንግድ…

በጋምቤላ ክልል 28 ትራክተሮች ለ13 ወረዳዎች እና ለጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ተከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ 28 ትራክተሮች ለ13ቱ ወረዳዎች እና ለጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ርክክብ አካሄደ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በርክክቡ ወቅት እንዳሉት÷ የእርሻ ትራክተሮቹ በክልሉ ምርታማነትን…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ለመሥራት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ። ስምምነቱን የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ሥራ አሥፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው እና የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ገናነው ጐፌ ተፈራርመዋል።…