Fana: At a Speed of Life!

ተመድ የዜጎችን ደህንነት የሚያረጋግጡ ልማትና የተቀናጀ ሥራ እንዲሰራ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማሪያም በኢትዮጵያ የተመድ ቡድን ከዕለት እርዳታ ባሻገር የዜጎችን ደህንነት የሚያረጋግጡ ልማትና የተቀናጀ ሥራ እንዲሰራ ጠየቁ፡፡ አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማሪያም የኢትዮጵያ አደጋ…

የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ መንስዔ እና መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን አሁን ወጣቶችን ጨምሮ በርካታ ሰዎች በጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ ሳቢያ ለህልፈት የመዳረጋቸው ዜና በተደጋጋሚ ይደመጣል። ከዚህ ባለፈም ከአጋጣሚው በህይወት ተርፈው የተወሰነ የሰውነት ክፍላቸው አልታዘዝ ብሏቸው በሰው እርዳታ ነገሮችን…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነጻነትን በማረጋገጥ ረጋድ ምሁራን ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተቋማዊ ነጻነትን ተግባራዊ በማድረግ ሂደት ውስጥ ምሁራን የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ትምህርት ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ የከፍተኛ  ትምህርት ተቋማት ተቋማዊ ነጻነት ተግባራዊ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም ባንክ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ስትራቴጂካዊ በሆኑ በተቋማዊ ግንባታ፣ በንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ የፍሳሽ…

በምስራቅ ሐረርጌ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች ከ11 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን የንጹህ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የውሃ ምንጮች ላይ 11 ሺህ 700 ነዋሪዎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርግ የውሃ መሳቢያ ተከላ ማካሄዱን አስታወቀ፡፡ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን እና…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው  በጀት ዓመት 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ በሰጡት መግለጫ ፥ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የተሰማሩ ባለሃብቶች ወደ ውጭ…

የድሬዳዋ አስተዳደር እና የአሜሪካ ኤምባሲ በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጁሃር ከድር እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባ ከድር ጁሃር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በጤና፣…

የኢትዮጵያን እምቅ የታዳሽ ኃይል ሀብት በማልማት ለሀገራዊ እድገትና ለቀጣናዊ ትስስር ማዋል ይገባል – ኢ/ር ክፍሌ ሆሮ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን እምቅ የታዳሽ ኃይል ሀብት በማልማት ለሀገራዊ እድገትና ለቀጣናዊ ትስስር ማዋል እንደሚገባ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ ገለጹ። ኢንጂነር ክፍሌ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ የሚኖረውን…

ህወሓት በትግራይ ህዝብ ስም የገባን የሰብዓዊ ድጋፍ ለወታደራዊ አላማ ማዋሉን ቀጥሏል – መንግስት

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት በትግራይ ህዝብ ስም የገባን የሰብዓዊ ድጋፍ ለወታደራዊ አላማ ማዋሉን እንደቀጠለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ በመቀሌ የህወሓት የሽብር ቡድን የዓለም የምግብ ድርጅት…

በ2030 የቲቢ በሽታን ለመግታት በትኩረት መሥራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2030 የቲቢ በሽታን ለመግታት ቀጣይነት ባለዉ የልማት ግብ የተያዘዉን ዕቅድ ማሳካት እንደሚያስፈልግ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ÷ ተገቢዉን ትኩረት ሳያገኝ የቆየዉ የሕጻናትና አፍላ ወጣቶች የቲቢ በሽታ…