Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ኮሚሽን ሠራተኞች ቲክቶክ እንዳይጠቀሙ ታገዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአውሮፓ ኮሚሽን ሠራተኞቹን ቲክቶክ እንዳይጠቀሙ አገደ፡፡ መተግበሪያውን ከሞባይላቸውም ሆነ ከኮሚሽኑ መገልገያ ኮምፒውተሮች ላይ እንዲያጠፉ መታዘዛቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ኮሚሽኑ ውሳኔውን ያሳለፈው የድርጅቱን የሳይበር ደኅንነት ለማሳደግ እና…

የኦሮሚያና ደቡብ ክልሎች የከተማ መሰረተ ልማት ግንባታ ስራዎችን ውጤታማ የሚያደርጉ አሰራሮች እየተከተሉ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ መሰረተ ልማት ግንባታ ስራዎችን በተሻለ ውጤታማ የሚያደርጉ አሰራሮች እየተከተሉ መሆኑን የኦሮሚያና ደቡብ ክልሎች ገለፁ፡፡ ከዚህ ቀደም እንደ ችግር በክልሎቹ ይስተዋሉ የነበሩትን የውሃ ፣የመብራት እና ሌሎች የመሰረተ ልማት ግንባታዎች…

የሸገር ከተማ ይፋዊ ምስረታን አስመልክቶ በሸራተን አዲስ የፓናል ውይይት እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ከተማ ምስረታን አስመልክቶ በሸራተን አዲስ የፓናል ውይይት እየተካሔደ ነው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ፣ የሸገር ከተማ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመሰረተ ልማት ችግር ለቱሪዝም ዘርፉ ማነቆ እንደሆነበት ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በመህስብ ስፍራዎች የታደለ ቢሆንም በሚፈለገው ልክ ከቱሪዝም ዘርፍ ገቢ እንዳያገኝ የመሰረተ ልማትና የጎብኚዎች ማረፊያ ቦታዎች አለመኖር ማነቆ እንደሆነበት ገለፀ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በፈተና ውስጥም ቢሆን የነዋሪዎችን የኑሮ ጫና የሚያቀሉ በርካታ ሰው ተኮር እንዲሁም የልማት ስራዎችን ሰርተናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ ከንቲባዋ የከተማ አስተዳደሩ የስድስት…

የሩሲያ – ዩክሬን ጦርነት በሠላም ተፈቶ ዕርቅ እንዲወርድ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዩክሬን የጦር መሣሪያ መላክ ሠላም አያመጣም ፤ ይልቁንም ሞስኮ እና ኪየቭ ተነጋግረው ችግሮቻቸውን በሠላም ይፍቱ ስትል ቻይና ጠየቀች፡፡ የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት አንድ ዓመት መድፈኑን ተከትሎ ተመድ በጠቅላላ ጉባዔው ሀገራቱን የተመለከተ የመፍትሄ…

29ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 29 ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ "ዓድዋ አንድነት ጀግንነት ነፃነት" በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳን ጨምሮ ሌሎች ተሳታፊዎች በተገኙበት ለመወያያ የሚሆን መነሻ ጽሑፍ ቀርቦ ውይይቱ…

የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን አመራሮች በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን አመራሮች በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርቺሀክ ጋር ምክክር አካሄዱ። በምክክር መድረኩ ላይ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርቺሀክ እና ወታደራዊ አታሼ ኮሎኔል ጄን ማርክ ተገኝተዋል።…

የሲዳማ ክልል ገቢዎች ቢሮ 3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድሥት ወራት ከ3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የሲዳማ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ ሃይሉ ጉዱራ እንደገለጹት÷ በግመሽ ዓመቱ ከመደበኛ ግብር ከፋዮች እና መዘጋጃ ቤት አገልግሎት 5 ነጥብ 2 ቢሊየን…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሁለት ዘርፎች የ‘ስታት ትሬድ ታይምስ ካርጎ ልኅቀት ሽልማት’ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ "የዓመቱ የአፍሪካ ካርጎ አገልግሎት ሰጪ" እና "በአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ የአየር ካርጎ ብራንድ" በሚሉ ዘርፎች የስታት ትሬድ ታይምስ ካርጎ ልኅቀት ሽልማት ማሸነፉን አስታውቋል። አየር መንገዱ ሽልማቶቹን በደቡብ አፍሪካ…