በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ችግኝ ከመትከል ባለፈ ለትውልዱ የበለፀገች ኢትዮጵያን ማስረከብ ዋናው ዓላማችን ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ችግኝ ከመትከል ባለፈ ለመጭው ትውልድ የለማች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ማስረከብ ዋናው ዓላማችን ነው ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡
የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ አካል የሆነው…