Fana: At a Speed of Life!

በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ችግኝ ከመትከል ባለፈ ለትውልዱ የበለፀገች ኢትዮጵያን ማስረከብ ዋናው ዓላማችን ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ችግኝ ከመትከል ባለፈ ለመጭው ትውልድ የለማች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን ማስረከብ ዋናው ዓላማችን ነው ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ አካል የሆነው…

የሰነድ ማረጋገጥ እና ምዝገባ አገልግሎትን ሙሉ በሙሉ ዲጂታላይዝ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 ( ኤፍ ቢ ሲ) የሰነድ ማረጋገጥ እና ምዝገባ አገልግሎትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የሰነድ ማረጋገጥ እና ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል። የፌዴራል እና የክልል የሰነድ ማረጋገጥና መመዝገብ ባለድርሻ አካላት የምክክር ጉባኤ…

ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የፓሎች – ማቲያንግ – ማይውት – ፓጋክ መንገድን ለመገንባት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የፓሎች - ማቲያንግ - ማይውት - ፓጋክ መንገድን ለመገንባት በጁባ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ መንገዱ ምዕራብ ኢትዮጵያን ከሰሜን ምስራቅ ደቡብ ሱዳን ጋር የሚያገናኝ የፍጥነት መንገድ መሆኑ በስምምነቱ ወቅት ተገልጿል፡፡…

አምባሳደር ደሴ ዳልኬ ከጄጁ ደሴት አስተዳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሴ ዳልኬ ከጄጁ ደሴት አስተዳደር ኦ ያንግ ሁን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በኢትዮጵያ እና በጄጁ ደሴት በቱሪዝም፣ በባህል እንዲሁም ባህላዊ ቅርሶች እና የተፈጥሮ መስህቦች ዙሪያ በትብብር መስራት…

ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ግንኙነት ይበልጥ እንዲጠናከር እንደምትፈልግ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን ፕሬዚዳንት ፍራንክ ዋልተር ስታይንማየር ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትግንኙነት ይበልጥ እንዲጠናከር እንደምትፈልግ ገለጹ፡፡ በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ፍቃዱ በየነ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኒንዢያ ግዛት የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ ፀሐፊ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኒንዢያ ግዛት የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ፀሐፊ ሊያንግ ያንሹን ጋር ተወያዩ። በኦሮሚያ ፕሬዚዳንት ፅኅፈት ቤት በተካሄደው ውይይት በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋንን ጨምሮ የተለያዩ…

በአቶ አገኘሁ ተሻገር የተመራው ልኡክ የሩሲያ የሥራ ጉብኝቱን ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢ.ፌ.ዲ.ሪ.የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር የተመራው ልኡክ በሩሲያ የሚያደርገው የሥራ ጉብኝት ቀጥሏል፡፡ ልዑካን ቡድኑ ረቡዕ ዕለት ግንቦት 9 ከሰዓት በኋላና ሐሙስ ግንቦት 10 ቀን 2015 ከተለያዩ የሩሲያ መንግስት…

በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩት 5 ግለሰቦች ላይ የ8 ቀናት የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በወሰደው ሕግ የማስከበር ሥራ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ውለዋል በተባሉ 5 ግለሰቦች ላይ የምርመራ ማጠናቀቂያ የሥምንት ቀናት ጊዜ ተፈቀደ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት የፖሊስን የምርመራ…

የአማራ ክልል የመሪዎች ኮንፈረንስ የአማራ ሕዝብ መሠረታዊ ጥያቄዎች ላይ በትኩረት እየመከረ ነው- አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የመሪዎች ኮንፈረንስ የአማራ ሕዝብ መሠረታዊ ጥያቄዎች ላይ ትኩረት አድርጎ እየመከረ መሆኑን የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ኃላፊ ግዛቸው ሙሉነህ ዛሬ የተጀመረውን አማራ ክልል የከፍተኛ እና መካከለኛ…

የኢትዮጵያና የኮሎምቢያ የቱሪዝም ሚኒስቴሮች በዘርፉ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ዉይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የቱሪዝም ሚኒስቴር ከኮሎምቢያ የቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በቱሪዝም እና ፕሮሞሽን ሥራዎች በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ዉይይት አድርገዋል፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ ሠላማዊት ዳዊት ከኮሎምቢያ የቱሪዝም ምክትል ሚኒስትር አርቱሮ ብራቮ ጋር…