Fana: At a Speed of Life!

በ17ኛው የዓለም አቀፍ ኢንተርኔት አስተዳደር ዝግጅት ሂደት ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የዓለም አቀፍ ኢንተርኔት አስተዳደር ዝግጅት ሂደትን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ÷ ኢትዮጵያ 17ኛውን የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ በ2022 እንድታስተናግድ…

የብሪታንያው “ዩኒሊቨር” ኩባንያ በኢትዮጵያ በምግብ ማቀነባበር ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በለንደን የሚገኘው “ዩኒሊቨር” የተባለው ኩባንያ በኢትዮጵያ የምግብ ማቀነባበር ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ፡፡ በእንግሊዝ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ተፈሪ መለሰ ከዩኒሊቨር ኩባንያ የአፍሪካ ኮርፖሬት ጉዳዮች ዳይሬክተር…

በአማራ ክልል ከ5 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን ለመመዝገብ ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ5 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን ለመመዝገብ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በ2015 የትምህርት ዘመን እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህፃናትን በሙሉ ወደ ትምህርት ቤት መላክ ለሀገር ግንባታ የመሰረት…

አቶ ደመቀ መኮንን ለዲፕሎማቲክ ማኀበረሰብ አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ገለፃ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአዲስ አበባ ለሚገኙ የዲፕሎማቲክ ማኀበረሰብ አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጡ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የተደረጉ ጥረቶችን…

በ2014 በጀት ዓመት ከአምራች ዘርፉ የተሻለ ውጭ ምንዛሬ ገቢ ተመዝግቧል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ከአምራች ዘርፉ የተሻለ ውጭ ምንዛሬ ገቢ የተመዘገበበት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2014 በጀት አፈጻጸም ፣ 2015 ዕቅድ ዝግጅትና ኢትዮጵያ ታምርት ሀገራዊ ንቅናቄ ላይ…

የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓላት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወልዲያ ከተማ በሰሜን ወሎ ሲከበሩ የቆዩት የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓላት የማጠቃለያ መርሐ ግብር በወልዲያ ሞሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ስታዲየም እየተካሄደ ነው፡፡ በዛሬው ቀን በሰሜን ወሎ አካባቢ ያሉትን በዓላት እንደ ክልል የማጠቃለያ መርሐ…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የልማት ሥራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የአመራሮች ልዑካን ቡድን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኘ፡፡ ልዑኩ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን እና ከሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ጋር…

በመዲናዋ 60 በመቶ ሴት ወጣቶች በሥራ ላይ ልምምድ ፕሮጀክት ተጠቃሚ ይሆናሉ – አቶ ጃንጥራር ዓባይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 60 በመቶ ያህል ሴት ወጣቶች በወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮጀክት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የሥራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር ዓባይ ተናገሩ፡፡ አቶ…

አሜሪካ ከ25 ዓመታት በኋላ አምባሳደሯን ወደ ሱዳን ላከች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከ25 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያ አምባሳደሯን ወደ ሱዳን መላኳ ተሰማ፡፡ አሜሪካ ሱዳንን ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ካወጣች ከሁለት ዓመታት በኋላ ነው የመጀመሪያ አምባሳደሯን ወደ ሱዳን የላከችው፡፡ ይህን ተከትሎም…

ጀርመን የኃይል ቁጠባ ዕቅዱን አጸደቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን በጋዝ አጠቃቀም ላይ ገደብ የሚጥለውን የኃይል ቁጠባ ዕቅድ ማጽደቋን አስታወቀች። የፀደቀው የኃይል ቁጠባ ዕቅድ ቢሮዎች እና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የሚጠቀሙትን የሙቀት መጠን ከ19 እስከ 20 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ባለው እንዲሆን የሚገድብ ነው…