የራያን ሕዝብ ህልውና ማስጠበቅ የአማራን ህልውና ማስጠበቅና የኢትዮጵያን አንድነት ማረጋገጥ ነው- ዶክተር ይልቃል ከፋለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የራያን ሕዝብ ህልውና ማስጠበቅ የአማራን ህልውና ማስጠበቅና የኢትዮጵያን አንድነት ማረጋገጥ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡
ዶክተር ይልቃል ከፋለ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷በዛሬው እለት…