የኢትዮጵያን ሃብት በሚገባ ለመጠቀም የኢኖቬሽን ሥራዎች ሊበረታቱ ይገባል – ዳንኤል ቅጣው (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት በሚገባ ለመጠቀም የኢኖቬሽንና የፈጠራ ሥራዎችን ማበረታታት ይገባል አሉ የአፍሪካሊክስ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቅጣው (ፕ/ር) ፡፡
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢትዮጵያሊክስ ዓለም አቀፍ ጉባዔ "ለኢኖቬሽን ምቹ ከባቢን…