Fana: At a Speed of Life!

ብልፅግና ፓርቲ ኢትዮጵያውያንን ያለ ልዩነት ያቀፈ ህብረብሔራዊ ፓርቲ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ሁሉም ኢትዮጵያውያንን ያለ ልዩነት ያቀፈ እውነተኛ ህብረብሔራዊ ፓርቲ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም…

በቻምፒዮንስ ሊግ ጥሎ ማለፍ ምድብ ሪያል ማድሪድ ከማንቼስተር ሲቲ ተደለደለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ድልድል የስፔኑ ሪያል ማድሪድ እና የእንግሊዙ ማንቼስተር ሲቲ ተገናኝተዋል። የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ድልድል በዛሬው ዕለት ወጥቷል። የሁለቱ…

የኒውክሌር ምህንድስና ፕሮግራም ልማትን ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የኒውክሌር ምህንድስና ፕሮግራም ልማትን ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡ በጄኔቫና ኦስትሪያ የተባበሩት መንግሥታትና ዓለም አቀፍ ተቋማት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ፀጋአብ…

ብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘ከቃል እስከ ባህል’ በሚል መሪ ሀሳብ ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀናት የሚካሄደው የብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው። በመክፈቻ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

አቶ አደም ፋራህ ከኩባ ኮሚኒስት ፓርቲ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ከኩባ ኮሚኒስት ፓርቲ የልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅት አቶ አደም የኢትዮ-ኩባ ታሪካዊ…

አቶ አደም ፋራህ ከዩናይትድ ራሺያ ፓርቲ ላዕላይ ምክር ቤት አባል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ከብሪክስ አባል ሀገር እህት ፓርቲ የሩሲያው ዩናይትድ ላዕላይ ም/ቤት አባል፣ የሩሲያ ፌዴሬሽን ሴናተርና የሴኔቱ ውጭ…

የአገው ሕዝብ የሀገሩን ክብር፣ አንድነትና ማኅበራዊ ማንነት በጀግንነት አጽንቶ ኖሯል – አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአገው ሕዝብ የሀገሩን ክብር፣ አንድነት እና ማኅበራዊ ማንነነት በሁለንተናዊ ጀግንነት አጽንቶ የኖረ ነው ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ፡፡ 85ኛው የአገው ፈረሰኞች በዓል "አርበኝነታችን ለአሁናዊ…

ክልሉ 21 ሺህ 877 ቶን ቅመማቅመም ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 21 ሺህ 877 ቶን ቅመማቅመም ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አስታወቀ፡፡ የክልሉ ቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን ም/ዋና ዳይሬክተር እና የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ልማትና ጥበቃ ዘርፍ ኃላፊ…

የአገው ፈረሰኞች በዓል የታሪካችንና አብሮነታችን  መገለጫ ነው-  ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአገው ፈረሰኞች በዓል የታሪካችን፣ የአብሮነታችን ብሎም የባህላችን ተምሳሌት መገለጫ ነው ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ ገለፁ፡፡ ሚኒስትሯ  85ኛውን የአገው ፈረሰኞች ማህበር ምስረታ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…

የአገው ፈረሰኞች በዓል ለፌስቲቫል ቱሪዝም ገቢ ተቋዳሽ ለመሆን ያመቻቻል – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአገው ፈረሰኞች በዓል ለፌስቲቫል ቱሪዝም ገቢ ተቋዳሽ ለመሆን ያመቻቻል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም አስገነዘቡ። ኃላፊዋ 85ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ምስረታ በዓልን አስመልክቶ…