Fana: At a Speed of Life!

የግብር ክፍያን በኤሌክትሮኒክስ ሥርዓት የሚፈጽሙ ግብር ከፋዮች ቁጥር እያደገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር የግብር መረጃ እና ክፍያን በኤሌክትሮኒክስ ሥርዓት የሚፈጽሙ ግብር ከፋዮች ቁጥር እያደገ ነው አለ፡፡ በሚኒስቴሩ የመረጃ ቴክኖሎጂ ማዕከል ኃላፊ አቶ ክልሉ ታመነ እንዳሉት ÷ ባለፉት አስር ወራት በኤሌክትሮኒክስ መረጃን የማሳወቅ…

ለቀጣይ 90 ቀናት በሚከናወኑ የልማት ሥራዎች አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሳተፍ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቀጣይ 90 ቀናት በሚከናወኑ የልማት ሥራዎች አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሳተፍ ይገባል አሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለቀጣይ 90 ቀናት በሚከናወነው የንቅናቄ አጀንዳዎች ዙሪያ ለሁሉም…

በኖርወይ ኦስሎ ዳይመንድ ሊግ አትሌት የኔዋ ንብረት አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኖርዌይ ኦስሎ በተካሄደው የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት የኔዋ ንብረት አሸንፋለች። አትሌት የኔዋ በ30 ደቂቃ 28 ሰከንድ ከ82 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡ አትሌት ጫልቱ ዲዳ በበኩሏ በ30 ደቂቃ…

ብራዚላዊው ኮከብ ቪኒሸስ ጁኒየር …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመን ቅብብል በእግር ኳስ ችሎታቸው እና ክህሎታቸው የእግር ኳስ ቤተሰብን የሚያዝናኑ እና ቀልብን የሚስቡ ከዋክብቶች ለዓለም ስታበረክት የቆየችው ብራዚል በአሁኑ ዘመን ካፈራቻቸው ከዋክብቶች መካከል ይጠቀሳል ቪኒሸስ ጁኒየር፡፡ ቪኒሸስ ጁኒየር…

በ35ኛ ሣምንት የፕሪሚየር ሊጉ መርሐ ግብሮች ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ35ኛ ሣምንት መርሐ ግብር የክለቦች ውጤት እና የመጫወቻ ሜዳዎች ያሉበትን ሁኔታ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ማሻሻያ ተደርጓል አለ፡፡ በዚህም መሠረት እሁድ ሊደረጉ የነበሩ የሊጉ ጨዋታዎች ቀደም ብለው ቅዳሜ ሰኔ 7…

በኦሮሚያ ክልል 117 ሚሊየን የሻይ ቅጠል ችግኞች ይተከላሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 117 ሚሊየን የሻይ ቅጠል ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሠራ ነው አለ። በመርሐ ግብሩ አርሶ አደሮች እና ባለሃብቶች ባልተለመዱ ዘርፎች ላይ እንዲሰማሩ ዕድል መመቻቸቱን የገለጹት…

ከ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ ሆድ ውስጥ 14 ኪሎ ግራም ዕጢ በቀዶ ሕክምና ተወገደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነጌሌ ቦረና አጠቃላይ ሆስፒታል ከአንዲት የ70 ዓመት ዕድሜ ያላቸው እናት ሆድ ውስጥ 14 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ በቀዶ ሕክምና አስወገድኩ አለ፡፡ ቀዶ ሕክምናው ከሁለት ሠዓት በላይ መውሰዱን በሆስፒታሉ የቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር…

በጋምቤላ ክልል 12 ሺህ 662 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል 12 ሺህ 662 ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ የሚያስችላቸውን ዝግጅት አድርገዋል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ በዚሁ መሠረት በጋምቤላ እና ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲዎች ፈተናው በተያዘለት መርሐ…

በየትኛውም ሁኔታ የሚቃጡ ትንኮሳዎችን የሚመክት ሠራዊት ተገንብቷል- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በየብስም ሆነ በባሕር የሚቃጡ ትንኮሳዎችን የሚመክት ሠራዊት ተገንብቷል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመከላከያ ሚኒስቴርን የ2017 በጀት…

አደገኛ ኬሚካሎችን በጥንቃቄ ለማስወገድ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮው የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አደገኛ ኬሚካሎችን በአግባቡና በጥንቃቄ ለማስወገድ በትኩረት ይሰራል አለ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን፡፡ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) እንዳሉት÷ አደገኛ ኬሚካሎች የአገልግሎት ጊዜያቸው ሲያልፍ…