Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ሃይል የማመንጨት አቅሟን ወደ 13 ሺህ ሜጋ ዋት ልታሳድግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2028 የኤሌክትሪክ ሃይል የማመንጨት አቅሟን ወደ 13 ሺህ ሜጋ ዋት ለማሳደግ ማቀዷን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ ታንዛኒያ በተካሄደው የአፍሪካ ታዳሽ ሃይል ጉባዔ የፓናል ውይይት ላይ ተሳትፈዋል፡፡…

ሁሉም ዜጋ ኢትዮጵያን ለዓለም በማስተዋወቅ ለሀገሩ አምባሳደር እንዲሆን ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉም ዜጋ የኢትዮጵያን ዕድገትና ደማቅ እሴቶች ለዓለም በማስተዋወቅ ለሀገሩ አምባሳደር ሊሆን እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጀኔራል አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ኢትዮጵያ ከጥንትም ለአፍሪካውያንና…

የሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያው ዙር የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ፍጻሜያቸውን ያገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ የምድበ ጨዋታዎች ዛሬ ፍጻሚያቸውን ሲያገኙ ማንቼስተር ሲቲ ከውድድሩ ላለመሰናበት የሚያደርገው ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ማንቼስተር ሲቲ በኢቲሃድ ስታዲዬም ክለብ ብሩጅን የሚያስተናግድ ሲሆን…

የተከናወኑ የፖሊሲ ለውጦች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ ተደማጭነት ከፍ ማድረጋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲፕሎማሲው መስክ የተከናወኑ የፖሊሲ ለውጦች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ ተደማጭነት ከፍ ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ተናገሩ። ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በዲፕሎማሲው መስክ የተከናወኑ ዋና ዋና…

ከለውጡ ወዲህ የተወሰዱ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ኢኮኖሚውን ከቀውስ ታድገዋል- አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት ገቢራዊ የተደረጉ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ሀገራዊ ኢኮኖሚውን ከቀውስ መታደግ ማስቻላቸውን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ተናገሩ። አቶ አህመድ ሽዴ በኢኮኖሚው መስክ የተከናወኑ የለውጥ ሥራዎችና የተገኙ ስኬቶች…

ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር ያለኝን ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ ነኝ አለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገልፃለች፡፡ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ/ር) ከጣሊያን የከፍተኛ ትምህርትና ምርምር ሚኒስትር አና ማሪያ በርኒኒ ጋር በኢትዮጵያን ዲጂታል ለውጥ እና…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከሮክፌለር ፋውንዴሽን ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከሮክፌለር ፋውንዴሽን ፕሬዚዳንት (ዶ/ር) ራጂቭ ሻህ ጋር ተወያዩ። በውይይቱ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በውይይቱ ላይ ተሳትፈዋል። አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ትምህርት ሚኒስቴር ከጣሊያን ከፍተኛ ትምህርትና ምርምር ሚኒስቴር ጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር እና የጣሊያን ከፍተኛ ትምህርትና ምርምር ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና የጣልያን ከፍተኛ ትምህርት እና ምርምር ሚኒስትር አና…

ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የገቢ እቃዎች ላይ የጥራት ቁጥጥር ተደርጓል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ 6 ወራት 1 ሚሊየን 719 ሺህ 973 ሜትሪክ ቶን የገቢ ምርቶች ላይ የጥራት ቁጥጥር ሥራ መከናወኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በስድስት ወራት በ1 ሚሊየን 888 ሺህ 926 ሜትሪክ ቶን የገቢ ምርቶች ላይ…

6 ጆንያ የባቡር ሀዲድ ተገጣጣሚ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ አስተዳደር በስድስት ጆንያ የተከዘነ የባቡር ሀዲድ ተገጣጣሚ መያዙ ተገለጸ። የከተማ አስተዳደሩ ሰላምና ጸጥታ ጽ/ቤት ሃላፊ መንግስቱ አረጋው እንደገለጹት÷ የፀጥታ ኃይሎች ባደረጉት የተቀናጀ የቤት ለቤት ፍተሻ…