Fana: At a Speed of Life!

የተሃድሶ ስልጠና እየወሰዱ የሚገኙ ታጣቂዎች የጎንደር ከተማ ልማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው የተሃድሶ ስልጠና እየወሰዱ የሚገኙ ታጣቂዎች በጎንደር ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ስልጣኞች የአፄ ፋሲል አብያተ መንግስት ዓለም አቀፍ ቅርስ እድሳት እንዲሁም በከተማዋ የተከናወኑ…

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በሁለተኛ ቀን ውሎው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በሁለተኛ ቀን ውሎው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ እየተወያየ ይገኛል። ብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤውን " ከቃል እስከ ባህል " በሚል መሪ ሀሳብ ከትናንት ጀምሮ እያካሄደ ይገኛል። የፓርቲው መደበኛ…

በብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ላይ እየታደሙ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት እህት ፓርቲዎች ከፍተኛ አመራሮች እንጦጦ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ እየታደሙ የሚገኙ የጎረቤት ሀገራት እና የብሪክስ አባል ሀገራት እህት ፓርቲዎች ከፍተኛ አመራሮች እንጦጦ ፓርክን ጎብኝተዋል። ብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤውን " ከቃል እስከ ባህል " በሚል መሪ…

በሐረሪ ክልል ግምታዊ ዋጋው 14 ሚሊየን ብር የሆነ የኮንትሮባንድ እቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ግምታዊ ዋጋው 14 ሚሊየን ብር የሆነ የኮንትሮባንድ እቃ መያዙን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ጣሰው ቻለው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት÷ የኮንትሮባንድ እቃው የተያዘው ፖሊስ…

በራስ አል ኬማህ  ግማሽ ማራቶን አትሌት እጅጋየሁ ታየ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት አረብ ኢሜሬቶች በተካሄደው የራስ አል ኬማህ የሴቶች ግማሽ ማራቶን አትሌት እጅጋየሁ ታየ ድል ቀንቷታል፡፡ እጅጋየሁ ግማሽ ማራቶኑን 1 ሰዓት ከአምስት ደቂቃ ከ52 ሴኮንድ በመጨረስ ነው ማሸነፍ የቻለችው፡፡ ኬኒያዊያኖቹ ጁዲ ኬምቦ…

የጎረቤት እና የብሪክስ ሀገራት እህት ፓርቲዎች ከብልጽግና ፓርቲ ጋር በትብብር ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎረቤት እና የብሪክስ ሀገራት እህት ፓርቲዎች ከብልጽግና ፓርቲ ጋር በትብብር ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት ገለጹ። ‘ከቃል እስከ ባህል’ በሚል መሪ ሀሳብ ከዛሬ ጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የሚካሄደው የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ…

የግድብ ማጠናቀቂያ ስራ ሳይሰራ ክፍያ በመውሰድ ከ14 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሱ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የአሶሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት የአነስተኛ መስኖ ግድብ የማጠናቀቂያ ስራ ሳይሰራ እንደተሰራ አስመስለው ቅድመ ክፍያ በመክፈል በመንግስት ላይ ከ14 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሱ በጽኑ እስራትና በገንዘብ መቀጮ…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመሃንዲስ ዋና መምሪያ እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። ፊልድ ማርሻሉ በመሃንዲስ ዋና መምሪያው የተገነባውን ዘመናዊ የብሎኬት እና የቴራዞ ማምረቻ ፋብሪካን…

ብልጽግና ፓርቲ የመድብለ ፓርቲ ዴሞክራሲ እንዲጎለብት እየሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በኢትዮጵያ እውነተኛ የዴሞክራሲ ስርአት እውን እንዲሆን እና የመድብለ ፓርቲ ዴሞክራሲ እንዲጎለብት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሰለሞን አየለ ገለጹ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ…

በተወረወሩብን የዕንቅፋት ድንጋዮች ኢትዮጵያን ገንብተንበታል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተወረወሩብን የዕንቅፋት ድንጋዮች ኢትዮጵያን ገንብተንበታል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ…