Fana: At a Speed of Life!

አትሌት ወርቅነሽ ኢዴሳ የኦሳካ ማራቶን ውድድርን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ወርቅነሽ ኢዴሳ በጃፓን ኦሳካ በተካሄደ የሴቶች ማራቶን ውድድር አሸናፊ ሆነች። አትሌቷ ርቀቱን ለመጨረስ 2 ሰዓት ከ20 ደቂቃ ከ59 ሴኮንድ የፈጀባት ሲሆን ባለፈው ዓመት በቦታው ውድድሩን ስታሸነፍ ካስመዘገበችው 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ ከ51…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጂማን ዓለም አቀፍ ከተማ ለማድረግ የሚያስችሉ ዐሥር አቅጣጫዎች አስቀመጡ

በዚህም፣- ቡናን በጥራትና በስፋት ማምረት፤ በተለይ የጥሪኝ ቡና ስፔሻሊቲን ማስፋፋት፣ ልዩ ልዩ ኦርጋኒክ የሻይ ቅጠል ዝርያዎችን በልዩ ብራንድ ጂማ ላይ ማቀነባበር፣ የተፈጥሮ ማዳበሪያን በማምረትና በመጠቀም፣ ልዩ ልዩ ፍራፍሬዎችን ማምረት፣ ማሸግና መላክ፣ የከብት ወተትና ሥጋ፤…

የምስራቅ ዕዝ ኮር የሰላም አማራጭ ባልተቀበሉ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ ወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ ዕዝ ኮር ሰሞኑን ባደረገው ስምሪት የሰላም አማራጭ ባልተቀበሉ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ መውሰዱ ተገለጸ። በስምሪቱ በርካቶችን ሙት በማድረግ ትጥቆችንና የሎጂስቲክ ቁሳቁሶችን መማረክ መቻሉን የሀገር መከላከያ ሠራዊት ማህበራዊ ትስስር ገጽ…

አስተዳደሩ ወላጅ አልባ ህፃናትን አሳድጎ ለወግ ማዕረግ እንዲበቁ ያደርጋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወላጅ አልባ ህፃናትን ከማሳደግ ባለፈ ለወግ ማዕረግ እንዲበቁ ያደርጋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ በኮልፌ የወንዶች ልጆች ማሳደጊያ እና በቀጨኔ…

የሰላም ጥሪ ተቀብለው የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ ታጣቂዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው በቡርቃ የተሃድሶ ማዕከል ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ ታጣቂዎች ስልጠናቸውን አጠናቀው ተመርቀዋል፡፡ ታጣቂዎቹ በክልሉ ሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎ፣ ሰሜን ሸዋ፣ ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ…

የፌዴራል ፖሊስ ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድን ዱባይ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ፖሊስ ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድን (ስዋት) በተባበሩት አረብ ኢምሬቶች በተዘጋጀው የፈጣን ምላሽ አሰጣጥ ውድድር ለመሳተፍ ዱባይ ገብቷል፡፡ በፈረንጆቹ 2025 የፈጣን ምላሽ አሰጣጥ ውድድር ቡድኑ ኢትዮጵያን በመወከል በታክቲካል ኦፕሬሽን…

ብልፅግና ፓርቲ የዜጎችን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በመጀመሪያ ጉባኤው በገባው ቃል መሰረት የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶችን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገቡን የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ፎረም ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ፎረም በሆሳዕና ከተማ ተመሰረተ። የፎረሙ መመስረት ዐቢይ ዓላማ የክልሉን ሕዝቦች የእርስ በርስ መስተጋብር ከማጠናከሩም በላይ፤ ከመንግስት ጋር…

ፕሮግራሙ የሆስፒታሎችን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል ይጠቅማል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የሆስፒታሎችን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል ጠቃሚ ነው ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የሥድስት ወራት…

የዲራሼ፣ ኩሲሜ፣ ማሾሌ እና ሞሲዬ ብሔሮች የዘመን መለወጫ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲራሼ፣ ኩሲሜ፣ ማሾሌ እና ሞሲዬ ብሔሮች የዘመን መለወጫ በዓል በጋርዱላ ዞን ጊዶሌ ከተማ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በበዓሉ አከባበር ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የአጎራባች…