Fana: At a Speed of Life!

የፍትህና የዳኝነት ስርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍትህና የዳኝነት ስርዓቱን ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ የሚያስችል የምክክር መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አለምአንተ አግደው በዚህ ወቅት÷ ነጻና ጠንካራ የፍትህ ተቋማትን በመገንባት…

በኦንላይን ትኬት በመቁረጥ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት መሰጠት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር አ.ማ ከየካቲት 2017ዓ.ም  ጀምሮ በኦንላይን ትኬት በመቁረጥ የህዝብ መንገደኞች ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት  እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር አ.ማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ታከለ…

የኦክስጂን ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን ሺኒሌ ከተማ በ137 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የኦክስጂን ፋብሪካ ተመርቆ ተከፈተ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ ሙሀመድ ፋብሪካውን መርቀው በከፈቱበት ወቅት÷ከለውጡ በኋላ ባሉት ዓመታት በሽንሌ ከተማና…

ፖሊስ መጣልን እንጂ መጣብን እንዳይባል መስራት ይገባል – ኮሚሽነሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) "ፖሊስ እንኳን መጣልን እንጂ ለምን መጣብን እንዳይባል ሁሉንም ዜጎች በዕኩልነት ማገልገል ይገባል" ሲሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡ ኮሚሽነር ጀነራሉ ለ6ኛ ዙር ከኢንስፔክተር ወደ ዋና ኢንስፔክተር የተሸጋገሩ…

6 ሺህ የልብ ህሙማን የቀዶ ህክምና ወረፋ ላይ ናቸው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር ከክልልና ከተማ አስተዳድር ጤና ቢሮዎች ጋር የቀዶ ህክምና ወረፋን ለማስቀረት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ 4ኛው ምዕራፍ የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት የግማሽ ዓመት አፈጻጸም መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል ።…

ኢትዮጵያ ለህብረቱ አጀንዳ 2063 መሳካት ሁለንተናዊ ድጋፍ ታደርጋለች- ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እንደ አንድ አባል ሀገር እንዲሁም የህብረቱ መቀመጫ እንደመሆኗ ለአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 መሳካት ሁለንተናዊ ድጋፍ እንደምታደርግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አዲስ…

በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የብረት ፋብሪካ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን ሽንሌ ከተማ በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው የቶሚ ብረት ማምረቻ ፋብሪካ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ የመሰረት ድንጋዩን ባስቀመጡበት ወቅት÷የክልሉ…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተከታታይ ከፍተኛ ዕድገት አስመዝግቧል – ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተከታታይ ከፍተኛ ዕድገት ማስመዝገቡን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሯ ሀገራዊ የሪፎርም ሥራዎችና የተገኙ ውጤቶችን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ÷ የኮቪድ-19…

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት በ510 አውቶብሶች አገልግሎት እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት በ510 አውቶብሶች አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ገለፀ፡፡ ተቋሙ የተመሰረተበትን 10ኛ አመት በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል። የአገልገሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥላሁን ጂግሶ…

የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣና ለሀገር የብልፅግና ጎዞ የድርሻውን እንዲወጣ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣና ለሀገር ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ የድርሻውን እንዲወጣ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ተናገሩ። በወጭና ገቢ ንግድ እንዲሁም…