Fana: At a Speed of Life!

የምክር ቤቱ ልዩ ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ በስብሰባው የግብርና ሚኒስቴርን የ2017 በጀት ዓመት የሥድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እያዳመጠ መሆኑም ተገልጿል፡፡ በስብሰባው…

የፓርቲው 2ኛ ጉባዔ ትላልቅ ውሳኔዎች የሚወሰንበት ነው- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ ጉባዔ ላይ ትላልቅ ውሳኔዎች የሚወሰንበትና ወሳኝ አቅጣጫዎች የሚተላለፍበት መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…

በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን እንዴት እንተልም?

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር በአንድ ሀገር ውስጥ በሚገኙ ባለድርሻ አካላት መካከል ለተፈጠሩ አለመግባባቶች በመነጋገር መፍትሔ እንዲመጣ የሚያደርግ ዴሞክራሲያዊ ሂደት ነው፡፡ ሂደቱ ተከናውኖ አመርቂ ውጤት ባስመዘገበባቸው ሀገራት ባለድርሻ አካላት በሀገራዊ ምክክር…

ብልጽግና ፓርቲ የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያጎለብቱ ተግባራት እያከናወነ ነው-ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያጎለብቱ ዘርፈ ብዙ የልማት ተግባራት እያከናወነ ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡ ከለውጡ በፊት የነበረው ጊዜ እርስ በርስ መገፋፋት፣…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ካቢኔው ባካሄደው የ4ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ስብሰባው የሀገሪቱን ዲፕሎማሲ ታሳቢ ያደረገ…

 ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ። ምሽት 12:00 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና…

ፓርቲው እኩል የፖለቲካ ተሳትፎና የህዝብ ተጠቃሚነትን እያረጋገጠ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች በኢትዮጵያ እኩል የፖለቲካ ተሳትፎ እንዲኖራቸው በማድረግ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ፓርቲው የፖለቲካ ስብራትን በመጠገን የህዝቦችን…

ሌስተር ሲቲ ቶተንሃምን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር 11 ሰዓት ላይ ቶተንሃምን ከሌስተር ያገናኘው ጨዋታ በሌስተር ሲቲ 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ቶተንሃም በሊጉ ካደረጋቸው 23 ጨዋታዎች 7 ብቻ ያሸነፈ ሲሆን በ13 ጨዋታዎች ተሸንፎ በ24…

ብልጽግና ፓርቲ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ውሳኔ እንድንሰጥ ዕድል ፈጥሯል – አቶ አሻድሊ ሐሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ውሳኔ እንድንሰጥ ዕድል ፈጥሯል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። ከለውጡ በኋላ በክልሉ የተገኙ ስኬቶችን በተመለከተ መግለጫ የሰጡት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ብልፅግና ፓርቲ…

ሀገራዊ ወጪን በራስ የገቢ አቅም መሸፈን የሚችል ኢኮኖሚ ለመገንባት እየተሰራ ነው – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጥቂት ዓመታት ውስጥ የሀገርን ወጪ በራስ የገቢ አቅም መሸፈን የሚችል ጠንካራ የኢኮኖሚ ሥርዓት ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ገለጹ። ሚኒስትሯ ለውጡን ተከትሎ…