Fana: At a Speed of Life!

በድሬዳዋ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አሥተዳደር የዘንድሮው የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በይፋ ተጀምሯል። የተፋሰስ ልማት ሥራው "የአፈር ጥበቃ ስራችን ለብልፅግናችን" በሚል መሪ ሐሳብ በ38 የገጠር ቀበሌዎች ላይ ተጀምሯል። የአሥተዳደሩ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ፈትያ…

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ የሴክተር ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የሴክተር ጉባዔ በአዳማ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የከተማ መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ እሸቱ ተመስገን (ዶ/ር) በዚሁ…

በጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርድ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ጥራት ኦዲት መመሪያ እና ስታንዳርዶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዴዔታ ኮራ ጡሽኔ በውይይቱ ላይ እንደገለጹት ÷ ተቋማት ለሚሰጡት…

ከ4 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈርማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ 4 ሚሊየን 292 ሺህ 600 ኩንታል አፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ መድረሱን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ለ2017/18 የምርት ዘመን ከውጭ የሚያስመጣው የአፈር ማዳበሪያ እንደቀጠለ መሆኑን ኮርፖሬሽኑ…

በግማሽ ዓመት ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተይዘዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ በ2017 ግማሽ ዓመት ከ 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን መያዙን አስታወቀ፡፡ የመምሪያው አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፋንታ የ6 ወር የሥራ…

ከኢኮኖሚ ዞኖችና ድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጣና ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ55 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጣና ውስጥ ባለፉት 6 ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ55 ሚሊየን ዶላር በላይ መገኘቱን ተገለጸ፡፡ የኮርፖሬሽኑ በተጠናቀቀው ግማሽ የበጀት ዓመት…

ዛሬ ከ1 ሺህ በላይ ሙሽሮች ይሞሸራሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 የሺህ ጋብቻ “ቤተሰብን መመስረት ሀገርን መገንባት ነው”በሚል መሪ ሐሳብ ዛሬ ይከናወናል፡፡ በዘንድሮው የሺህ ጋብቻ ከ43 የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ጥንዶች የሚሳተፉ ሲሆን÷ ካለፉት ዓመታት በተለየ መልኩ አዲስ የሠርግ ሙዚቃ ቪዲዮ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአጋሮ እና በሻሻ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአጋሮ እና በሻሻ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጎብኝተዋል፡፡ ከተጎበኙት የልማት ሥራዎች መካከልም÷ የመንገድ፣ ሻይ ቅጠል ልማት እና ችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች ይገኙበታል፡፡…

የላሊበላ መካነ-ቅርስ ላይ አጠቃላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን በቅርቡ ዓለም አቀፍ ጨረታ ሊወጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የላሊበላ መካነ-ቅርስ ላይ አጠቃላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን በቅርቡ ዓለም አቀፍ ጨረታ ሊወጣ መሆኑን የቅርስ ባለስልጣን ገልጿል፡፡ የላሊበላ መካነ-ቅርስ ጥገና ዘላቂ ላሊበላ እንዲሁም አጠቃላይ የቅርስ ጥገና በሚሉ ሁለት ምዕራፎች መከፈሉን…

ማንቸስተር ሲቲ ቼልሲን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር ማንቸስተር ሲቲ ቼልሲን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ። ምሽት 2፡30 ላይ በተካሄደው ጨዋታ ቼልሲ በኖኒ ማዱኬ ጎል ሲመራ ቢቆይም ባለሜዳው ማንቸስተር ሲቲ በኧርሊንግ ሃላንድ፣…