Fana: At a Speed of Life!

ብራዚል በዓሣ ሃብት ልማት ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት እፈልጋለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደስ ከብራዚል የዓሣ ሃብት ሚኒስትር ጋር በዘርፉ በትብብር ለመሥራት ያለመ ምክክር አድርገዋል፡፡ አምባሳደሩ ከብራዚል የዓሣ ሃብት ሚኒስትር አንድሬ ዳ ፓውላ ጋር ባደረጉት ውይይት÷ የዓሣ ሃብትን ለማልማት…

ቡድንተኝነት እና ብልሹ አሠራርን ማረም ይገባል- እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሕዝቡ የቅሬታ ምንጭ የሆኑ ጉዳዮችን መፈተሽ፣ የአገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል፣ ቡድንተኝነት እና ብልሹ አሠራርን ፈጥኖ ማረም ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት…

የሕዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መሥራት አለብን- ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መረባረብ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። የክልሉ አስፈፃሚ ተቋማት ላለፉት ሁለት ቀናት የግማሽ በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ተገምግሟል፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሯ በዚሁ…

ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ቤቶች ለነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በሶማሌ ክልል ሸበሊ ከተማ ከ130 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ ቤቶችን ለአቅመ ደካማ ወገኖች አስረከቡ፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት÷ ቤቶቹ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበሩ ያሉ ሰው…

የባንክ አሰራርን በመተላለፍ ከ22 ሚሊየን ብር በላይ ክፍያ እንዲፈጸም ያደረጉ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባንክ አሰራርን በመተላለፍ ያለአግባብ ከ22 ሚሊየን ብር በላይ ክፍያ እንዲፈጸም በማድረግ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ አራት ግለሰቦች በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ወሰነ።…

በታይላንድ በእስር ላይ የነበሩ 38 ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሥራ ቅጥር ሽፋን በሕገ ወጥ ዓለም አቀፍ የሰው አዘዋዋሪዎች ወደ ማይናማር ተወስደው ችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ለመታደግ መንግሥት ጥረቱን መቀጠሉን ገልጿል፡፡ ከሰሞኑ በሕንድ ኒውዴልሂ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሚሲዮንም ወደ ታይላንድ ልዑክ በመላክ…

ከውጪ የሚገባውን የድንጋይ ከሰል መተካት የሚያስችሉ ፋብሪካዎች በዚህ ዓመት ወደ ምርት እንደሚገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከውጪ የምታስገባውን የድንጋይ ከሰል ሙሉ ለሙሉ በሀገር ውስጥ ምርት መተካት የሚያስችሉ ፋብሪካዎች በተያዘው ዓመት ተጠናቀው ሥራ እንደሚጀምሩ የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ተደብቀው የነበሩ የተፈጥሮ ፀጋዎች ለሕዝብ ጥቅም መዋል ጀምረዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለማዕድን ዘርፉ በተሰጠው ልዩ ትኩረት ተደብቀው የነበሩ የተፈጥሮ ፀጋዎች ለሕዝብ ጥቅም መዋል ጀምረዋል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። በዳውሮ ዞን የተገነባው የኢቲ ማዕድን ልማት…

በ640 ሚሊየን ብር የተገነባው ሆስፒታል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ በ640 ሚሊየን ብር ወጪ በግል ባለሃብት የተገነባው ቀዳዴ ፋሚሊ ጀነራል ሆስፒታል ተመረቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የሆስፒታሉ መገንባት ለምሥራቅ ኢትዮጵያ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት በመስጠት ወደ መሀል ሀገር ሪፈር…

በድንገተኛ ፍተሻ 18 ኩንታል አደንዛዥ ዕጽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ ፖሊስ በሻሸመኔ መግቢያ በኩል ባደረገው ድንገተኛ ፍተሻ 18 ኩንታል አደንዛዥ ዕጽ መያዙን አስታወቀ፡፡ አደንዛዥ ዕጹ በደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ተጭኖ ሲንቀሳቀስ ከሁለት ግለሰቦች ጋር እጅ ከፍንጅ…