Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ሰፊ የሆነውን የቆላ መሬት አበክረን መጠቀም አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጀመረውን እና አበረታች ውጤት እያሳየ ያለውን የቆላማ አካባቢ ልማት በይበልጥ በማጠናከር አበክረን መሥራት አለብን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት ከቆላ…

ቶተንሀም ሆትስፐር አንጂ ፖስቴኮግሉን አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሀም ሆትስፐር የክለቡን አሰልጣኝ አንጂ ፖስቴኮግሉን አሰናብቷል፡፡ አሰልጣኙ በስፐርስ በነበራቸው የሁለት ዓመት ቆይታ የዩሮፓን ሊግ ዋንጫን አሳክተዋል፡፡ በፖስቴኮግሉ የተመራው ቶተንሀም በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…

ሴት ሐጅ አድራጊዎች: ከኢትዮጵያ እስከ መካ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐጅ ከእስልምና ምሶሶዎች አንዱ ነው። በመሆኑም የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ በዘር፣ በቀለም፣ በቋንቋ እና በጾታ ሳይለይ ሐጅ ማድረግን ያልማሉ። ህልማቸው ሲሳካም ከዓለም ማዕዘናት ወደ አንድ አቅጣጫ በመትመም «ለበይክ አላሁመ ለበይክ፤ ለበይክ…

ራፊንሀ -የስፔን ላሊጋ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብራዚላዊው የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና የፊት መስመር ተጫዋች ራፊንሀ የ2024/25 የውድድር ዓመት የስፔን ላሊጋ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል፡፡ ራፊንሀ በውድድር ዘመኑ ለባርሴሎና 36 የላሊጋ ጨዋታዎችን በማድረግ 18 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡…

የጥላቻ ንግግርና ሀሰተኛ መረጃን ለመከላከል የህብረተሰቡ ሚና ..

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥላቻ ንግግር፣ ሀሰተኛ መረጃዎችና ነጠላ ትርክት የህብረ ብሔራዊ አንድነት ፈተናዎች ናቸው፡፡ ለፋና ዲጂታል ሙያዊ ሀሳባቸውን ያጋሩ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ምሁራን እነዚህን ፈተናዎች ለማለፍ የህብረተሰቡን የሚዲያ ግንዛቤ ማሳደግ ወሳኝ ነው…

5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ሰኔ 7 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር የፊታችን ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ በውድድሩ የምዕራፍ 17፣ 18 እና 19 አሸናፊዎች እንዲሁም ምርጥ አራት ተሰናባቾች ዳግም ተመልሰው በአጠቃላይ 16 ተወዳዳሪዎች ይሳተፋሉ፡፡…

አባጅፋር ያሠሩት የሁጃጆች ማረፊያ …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሀጂ ጉዞ ጋር በተገናኘ ኢትዮጵያዊው አባጅፋር ስማቸው ይነሳል። በመካ እና መዲና ለሁጃጆች ማረፊያ ይሆን ዘንድ መጠለያ እንዳሠሩ ይታወቃል። በኢትዮ-አረብ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ላይ በርካታ ጥናቶችን ያደረጉት የታሪክ ተመራማሪው አደም ካሚል…

መንግሥት በዓላት የአብሮነት ማሳያ እንዲሆኑ ጥበቃ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በዓላት የብዝኃነት እና የአብሮነት ማሳያ እንዲሆኑ አስፈላጊውን እንክብካቤ እና ጥበቃ ያደርጋል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ለእስልምና ሐይማኖት ተከታዮች ለዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…

ኢትዮጵያ ድንቅ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ገንብታለች – ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒርክ ሙሳር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቅርሷንና ታሪኳን ለትውልድ ማስተላለፍ ያስቻለ ድንቅ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ገንብታለች አሉ የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒርክ ሙሳር (ዶ/ር)፡፡ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በአዲስ አበባ ቆይታ ያደረጉት ፕሬዚዳንቷ በዓድዋ ድል መታሰቢያ…

የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛዉ የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተለያዩ ከተሞች እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሚገኙ በተለያዩ ከተሞች እና ወረዳዎች በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ነው።…