2 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ ለማሰጠት በሚል ከ8 ማሊየን ብር በላይ በማታለል የወሰዱ ጥፋተኛ ተባሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 2 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ ለማሰጠት በሚል ከ8 ማሊየን ብር በላይ ከግለሰብ በማታለል ወስደዋል የተባሉ ተከሳሾች ጥፋተኛ ተባሉ።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4 ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በከባድ ማታለል ሙስና ወንጀል የተከሰሱትን…