Fana: At a Speed of Life!

2 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ ለማሰጠት በሚል ከ8 ማሊየን ብር በላይ በማታለል የወሰዱ ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 2 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታ ለማሰጠት በሚል ከ8 ማሊየን ብር በላይ ከግለሰብ በማታለል ወስደዋል የተባሉ ተከሳሾች ጥፋተኛ ተባሉ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4 ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት በከባድ ማታለል ሙስና ወንጀል የተከሰሱትን…

አየር ወለድ ለሀገር ሉዓላዊነት መስዋዕት የከፈሉ የሀገር ባለውለታዎች ናቸው-ሌ/ጄ ሹማ አብደታ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር ወለድ ሠራዊት ለሀገር ሉዓላዊነትና ለህዝብ ክብር ከፍተኛ መስዋዕት የከፈሉ የሀገር ባለውለታዎች ናቸው ሲሉ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ ገለጹ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ በቢሾፍቱ አየር ወለድ ትምህርት…

ከምሁራን ጋር የሚደረግ ውይይት የልማት ስራዎችን ለማስቀጠል ወሳኝ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከምሁራን ጋር የሚደረግ ውይይት የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ለማስቀጠልና ሰላምን ለማስከበር ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ። በጅማ ዩኒቨርሲቲ ‘የምሁራን ሚና ለሀገር ግንባታ’ በሚል መሪ ሃሳብ ውይይት እየተደረገ ነው። በመድረኩ ላይ…

ዕለታዊ ሥራዎችን የሚያቀልል ማሽን የሠራው የጅማ ወጣት

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣት ጣሂር ዒሳ አገልገሎቱን ጨርሶ ከወዳደቀ ቁሳቁስ የቆሻሻ ማጽጃ እና ሁለገብ የእርሻ ሥራ ማሳለጫ ማሽን ሠርቷል፡፡ የውኃ መፋሳሻ ቦይን ጨምሮ የአካባቢ ጽዳት ሥራ ለመከወን በርካታ የሰው ኃይል መጠቀም ተገቢ እንዳልሆነ የሚገልጸው ወጣቱ÷ የፈጠራ…

አንዲት በግ አምስት ግልገሎችን ወለደች

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረ ወርቅ ከተማ አንዲት በግ 5 ግልገሎችን ወልዳለች። የተወለዱት ግልገሎች ሁለቱ ወንዶች ሲሆን ሶስቱ  ሴቶች ናቸው፡፡ በጓ ከዚህ በፊትም በአንድ ጊዜ ሶስት እና አራት ግልገሎችን ወልዳ…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን በንግድ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን በወጪና ገቢ ንግድ ዘርፍ በትብብር ለመስራት መስማማታቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ በፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ሀገራት ዋና ኃላፊ…

በኮንትራት ፋርሚንግ ከለማው ማሳ ከ37 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ክልሎች በ2016/17 የምርት ዘመን በግብርና ምርት ውል (ኮንትራት ፋርሚንግ) ከለማው ማሳ 37 ሚሊየን 990 ሺህ 82 ኩንታል ምርት ይሰበሰባል ተብሎ እንደሚጠበቅ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ይህ ምርት የሚጠበቀው በኮንትራት ፋርሚንግ…

የኢትዮጵያ የመድሀኒት አቅርቦት የሀገር ውስጥ ምርት ድርሻ 36 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የመድሀኒት አቅርቦት የሀገር ውስጥ ምርት ድርሻ 36 በመቶ መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ ፋርማስቲካል ፎረምን ለማቋቋም ያለመ ጉባዔ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ ሚኒስትር…

የለውጡ አዳዲስ እሳቤዎች ለዜጎች የሥራ ዕድል እንዲፈጠር አስችለዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ ወዲህ ገቢራዊ በተደረጉ አዳዲስ እሳቤዎች በየዓመቱ ከአራት ሚሊየን ለሚልቁ ዜጎች የሥራ ዕድል የመፍጠር አቅም መገንባቱን የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ የክኅሎትና ፈጠራ መር…

በግማሽ ዓመት ከ2 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ ነዳጅ መገዛቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሥድስት ወራት በሀገር ውስጥ ለሽያጭ የሚውል 2 ሚሊየን 41 ሺህ 135 ነጥብ 332 ሜትሪክ ቶን ነዳጅ ግዥ መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ ለመግዛት ታቅዶ የነበረው 2 ሚሊየን 216 ሺህ 189 ሜትሪክ ቶን መሆኑን የነዳጅና…