Fana: At a Speed of Life!

ክልል አቀፍ የባህል ፌስቲቫል በጎንደር ከተማ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ክልል አቀፍ የባህል ፌስቲቫል በጎንደር ከተማ ከነገ ጀምሮ እንደሚካሄድ የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ፌስቲቫሉ ''ድንቅ ምድር ድንቅ ባህል'' በሚል መሪ ሀሳብ በጎንደር…

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስማርት ኮርት ሲስተምን ለመተግበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ስምምነት ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስማርት ኮርት ሲስተምን ተግባራዊ ለማድረግ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ስምምነት ተፈራረመ። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው፣ የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ…

ትራምፕ ነጩ ቤተ-መንግስት እንደገባሁ ከፑቲን ጋር እመክራለሁ አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስልጣን እንደተረከቡ ከሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር እንደሚወያዩ ተናግረዋል፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት በመሆን ለሁለተኛ ጊዜ በትረ-ስልጣን የሚጨብጡት አነጋጋሪው ትራምፕ ከሥድስት ቀናት በኋላ…

በመዲናዋ በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ28 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተወረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 28 ሺህ 608 ሊትር ቤንዚንና ናፍጣ መወረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሀላፊ ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ፤ ለከተማዋ እየቀረበ ባለው ነዳጅ አቅርቦት፣ ስርጭት እና ቁጥጥር ሂደትን…

ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት እና ዓለም ምግብ ፕሮግራም ጋር ያላትን አጋርነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት እና ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ጋር ያላትን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በአውሮፓ ህብረት የሲቪል ጥበቃ እና የሰብአዊ ርዳታ ስራዎች…

የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የእድሳት ሥራ ተጠናቆ እየተመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የእድሳት ሥራ ተጠናቆ እየተመረቀ ይገኛል፡፡ የምረቃ መርሐ ግብሩ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በተገኙበት…

የአፈር ሀብታችንን ለብልጽግናችን ለማዋል እንረባረብ- ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፋሰስ ልማታችንን በማስፋት የአፈር ሀብታችንን ለብልጽግናችን ለማዋል መረባረብ አለብን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገነዘቡ፡፡ የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሀገራዊ ንቅናቄ መጀመሩን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

ቢስት ባር የመደመር እሳቤ በተግባር የሚገለጽበት በዓል ነው – ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)"ቢስት ባር "የመደመር እሳቤ በተግባር የሚገለጽበት በዓል ነው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርእሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር ኢ/ር)ተናገሩ፡፡ የቤንች ብሔር ዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል "ቢስት ባር" ማጠቃለያ መርሐ ግብር በሚዛን…

ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር እንዲሆኑ የቀረበለትን ሹመት አፀደቀ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ጉባዔውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ…

በጎፋ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች የማቋቋም ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች በዘላቂነት የማቋቋም ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የጎፋ ዞን አስተዳደር ገለጸ፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዳግማዊ አየለ (ኢ/ር)÷ አደጋው የተከሰተበት…