የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የመጪውን ትውልድ ዕጣ ፋንታ ጭምር የሚወስን ነው – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ተጠቃሚነት ጥያቄ የአሁኑን ብቻ ሳይሆን የመጪውን ትውልድ ዕጣ ፋንታ የሚወስን ጉዳይ ነው ሲሉ የታሪክና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ገለጹ፡፡
ኢትዮጵያ ያነሳችው የባሕር በር ጥያቄ በታሪክ አጋጣሚ የተፈጸሙ ስህተቶችን…