Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የመጪውን ትውልድ ዕጣ ፋንታ ጭምር የሚወስን ነው  – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ተጠቃሚነት ጥያቄ የአሁኑን ብቻ ሳይሆን የመጪውን ትውልድ ዕጣ ፋንታ የሚወስን ጉዳይ ነው ሲሉ የታሪክና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ ያነሳችው የባሕር በር ጥያቄ በታሪክ አጋጣሚ የተፈጸሙ ስህተቶችን…

በአማራ ክልል የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ ኦፓል ለውጭ ገበያ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን በማዕከላዊ ገበያ በኩል ለውጭ ገበያ መቅረቡን የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። ለውጭ ገበያ ከቀረበው የኦፓል ማዕድን ምርት ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን…

የኢጋድ 4ኛው የሳይንስ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በስደት፣ መፈናቀል እና ከተማኔነት ላይ ያዘጋጀው 4ኛው የሳይንስ ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ጉባዔው “ስደት፣ መፈናቀል እና ከተሜነት በዘላቂ ልማት ላይ ያላቸው ተጽዕኖ” በሚል መሪ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ለዘር ዝግጁ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለ2017/18 መኸር እርሻ እስካሁን 1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ለዘር ዝግጁ መደረጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ፈቃዱ ወዬሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመኸር እርሻ 1…

ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን መሠረተ ልማት ውጤታማ ሥራ እያከናወነች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን መሠረተ ልማት የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ የዜጎችን የኑሮ ደረጃ በዘላቂነት የሚያሻሽል ውጤት እያስመዘገበች መሆኗን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት በሥራ ላይ የተመሠረተ…

በቀጣይ የሚፈጠሩ የሥራ ዕድሎች የዲጂታል ክኅሎትን መሠረት እንደሚያደርጉ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ የሚፈጠሩ የሥራ ዕድሎችም ሆኑ ሌሎች ጥቅሞች የዲጂታል ክኅሎትን መሠረት ሊያደርጉ እንደሚችሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አመላከተ፡፡ ዲጂታል ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ ወሳኝ ከሆኑ መሠረቶች የዲጂታል ክኅሎት መገንባት እና ክኅሎቱን…

በሀገር በቀል መፍትሄዎች ችግሮችን ለመፍታት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግሮችን በሀገር በቀል መፍትሄዎች ለመፍታት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ በምግብ…

ከ600 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2017/18 የመኸር ወቅት የሚውል 684 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መግባቱን በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር አስታወቁ፡፡…

በአማራ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ 201 ሺህ ሄክታር መሬት ተለይቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በመጪው ክረምት ለሚከናወነው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 201 ሺህ ሄክታር መሬት መለየቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ እስመለዓለም ምህረት ለፋና ዲጂታል…

ከተማ አስተዳደሩ የነዋሪዎች ዋነኛ ጥያቄ የሆነውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት እየሠራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጎነት ቁጥር 3 ተብሎ በተሰየመው የመኖሪያ መንደር የተገነባውን ባለ አምስት ወለል ዘመናዊ የመኖሪያ ሕንጻ መርቀው ለአቅመ ደካሞች አስተላልፈዋል። ቤቶቹ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ገብስ ሰፈር…