Fana: At a Speed of Life!

በርዕደ መሬቱ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በርዕደ መሬቱ ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚደረገው ሁለንተናዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለፁ። አቶ አወል አርባ ከአዋሽ ፈንታሌና ዱለሳ ወረዳዎች በርዕደ መሬቱ ሳቢያ የተፈናቀሉ ወገኖችን…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስና አርባ ምንጭ ከተማ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አርባ ምንጭ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ስሑል ሽረን ያስተናገደው ቅዱስ ጊዮርጊስ በፍጽም ጥላሁን ብቸኛ ግብ 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት…

ጥምቀትን በጎንደር በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሀገር ውስጥና ከውጪ ጥምቀትን በጎንደር ለመታደም የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ኮሙኒኬሽን መምሪያ ሃላፊ አቶ አበበ ላቀው እንዳሉት÷ወደ ታሪካዊቷ ጎንደር ከሀገር ውስጥም ሆነ…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ከዴንማርክ ልዕልት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከዴንማርክ ልዕልት ቤኔዲክቴ አስትሪድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሕጻናት ድጋፍና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ በጋራ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡

ጀርመን የኢትዮጵያ ታዳሽ የሃይል ልማት ሥራ አበረታች መሆኑን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ሀንስ ሃንፊልድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት÷ኢትዮጵያ ንጹህ የአረንጓዴ ኢነርጂ በማምረት ቀጣናውን በሃይል ለማስተሳሰር እየሰራች መሆኑን…

ከ160 በላይ ዜጎች ከቤሩት ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤሩት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የቆዩ ከ160 በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የሥራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለምስኪኗ እናት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራት ልጆችን ያለአባት እያሳደገች ለምትገኘው እናት የተለያዩ ድጋፎችን አድርጓል፡፡ ፋና ዲጂታል ታሕሣሥ 24 ቀን 2017 ዓ.ም “ከሕመም ጋር አራት ልጆችን ያለአባት የማሳደግ የእናትነት ብርቱ ፈተና …” በሚል ዘገባ…

በኮንትሮባንድ ሊታጣ የነበረ ከ107 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት በንግድ ማጭበርበርና ኮንትሮባንድ መንግስት ሊያጣ የነበረውን ከ107 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገልጿል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ…

የዴንማርክ መንግስት የኢትዮጵያን ልማት ማገዝ እንደሚፈልግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተለያዩ የልማት ዘርፎች እየሰራችው ያለውን ስራ የዴንማርክ መንግሥት ማገዝ እንደሚፈልግ የሀገሪቱ ልዕልት ቤኔዲክቴ አስትሪድ ገለጹ፡፡ በልዕልቷ የተመራው የልዑካን ቡድን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጉብኝት በማድረግ ከአፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ…

ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የህክምና ግብዓት በመሰወር የተከሰሰው ግለሰብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ከኢትዮጵያ መድሐኒት አቅራቢ ድርጅት ተረክቦ ለኦሮሚያ ክልል ማስረከብ የነበረበትን የህክምና ግብዓት ሳያስረክብ ሰውሮ ለግል ጥቅም በማዋል የተከሰሰው ግለሰብ በጽኑ እስራትና…