Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል በዓል በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤጂንግ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሚሲዮን ለ126ኛ ጊዜ የሚከበረውን የዓድዋ ድል በዓል በቻይና ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላትና በቻይና ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ጋር በዌብናር አክብሮ ውሏል። በበዓሉ…

በአፋር ክልል በአሸባሪው ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች የ100 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በአፋር ክልል አሸባሪው ህወሓት በፈጸመው ወረራ ለተፈናቀሉ ወገኖች የ100 ሚሊየን ብር የገንዘብና ለተጎዱ ተቋማት ደግሞ የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ። ከገንዘቡ ሌላ ከተደረጉት ቁሳቁሶች መካከል "ፒክ…

ትውልዱ አንድነት ሃይል መሆኑን ከቀደምት አባቶቹ ተምሮ የተሻለች ኢትዮጵያን ለልጆቹ ማውረስ ይኖርበታል – የሀረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ያለው ትውልድ አንድነት ሃይል መሆኑን ከቀደምት አባቶቹ ተምሮ የተሻለች ኢትዮጵያን ለልጆቹ ማውረስ ይኖርበታል ሲል የሀረሪ ክልል ገለፀ፡፡ ክልሉ ለ126ኛው ዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልክት አስተላለፏል፡፡ ክልሉ በእንኳን…

በመዲናዋ የዐድዋ ድል በዓል በሰላም መከበሩን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በልዩ ልዩ ፕሮግራሞች የተከበረው 126ኛው የዐድዋ የድል በዓል በሰላም መከበሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የዐድዋ ድል 126ኛው በዓል በከተማዋ በዳግማዊ አፄ ምኒልክ አደባባይ እና በዐድዋ ድልድይ በደማቅ ስነ ስርዓት…

ዐድዋ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ፋና እና የሰዎች እኩልነት ምልክትና ምሳሌ ነው – አቶ ዣንጥራር አባይ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐድዋ የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ፋና፣ የነጮችን የዘመናት የበላይነት የገታ፣ የሰዎች እኩልነት ምልክትና ምሳሌ የኢትዮጵያውያን አኩሪ ገድል ውጤት መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ዣንጥራር አባይ ተናገሩ። ምክትል ከንቲባው…

ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ትውልዱ እንደ ዐድዋ ጀግኖች ዘመንን የሚሻገር ሕያው ስራ ሊሰራ እንደሚገባ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልዱ እንደ ዐድዋ ጀግኖች ዘመንን የሚሻገር ሕያው ስራ ሊሰራ እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ። 126ኛው የዐድዋ ድል በዓል በባህር ዳር ከተማ በድምቀት ተከብሯል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት…

ነጻ በሆነች አገር የዐድዋ ድልን እንድናከብር ከፍተኛ መስዋዕትነት ተከፍሎልናል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነጻ በሆነች ሀገር ዐድዋን ማክበር የቻልነው አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ አያቶቻችን እና ቅድመ አያቶቻችን ባፈሰሱት ደምና በከፈሉት ከፍተኛ የሕይወት መስዋዕትነት መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በ126ኛው የዐድዋ…

126ኛው የዐድዋ ድል በዓል በተለያዩ ከተሞች ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 126ኛው የዐድዋ ድል በዓል ድሉን በሚያስታውሱ ትዕይንቶች በተለያዩ ከተሞች ተከበረ። በጎንደር ከተማ እየተከበረ የሚገኘው የዐድዋ የድል በዓል ጀግኖች አርበኞች ፣ የከተማዋ ነዋሪዎች እና ወጣቶች በነቂስ በመውጣት ድሉን ዘክረውታል። የድል…

የኢትዮጵያ ቀን በዱባይ ኤክስፖ 2020 ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀን በዱባይ ኤክስፖ 2020 ተከበረ፡፡ በመርሃ ግብሩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ሚኒስትሮች፣ የዱባይ ኤክስፖ 2020 ከፍተኛ አመራሮቸና ከተለያዩ የአረብ ኢሚሬቶች ከተሞች የመጡ ኢትዮጵያውያን እና…

የተለያዩ አገራት ኤምባሲዎች ለዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ አገራት ኤምባሲዎች ለዐድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ ለወንድም የኢትዮጵያ ህዝብ እና መንግስት ለ126 ኛው የዐድዋ ድል በዓል እንኳን አደረሳችሁ ብሏል፡፡…