Fana: At a Speed of Life!

በምርጫዉ ለምትሳተፉ ሁሉ መልካም የምርጫ ቀን እመኛለሁ – ወ/ሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ

አዲስ አበባ፣መሰከረም 20፣2014 (ኤፍ ቢሲ)በሰኔ ወር ምርጫ ባለተካሄደባቸው አካባቢዎች በዛሬው ዕለት 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ እየተካሄደ መሆኑን ተከትሎ የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ መልካም ምኞታቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡ ዛሬ በሐረሪ ክልል፣ በሶማሌ…

ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋየ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ምክርቤት የ6ኛ ዙር መስራች ጉባኤ ዛሬ እያካሄደ ይገኛል፡፡ ምክር ቤቱ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋየ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሆነው ሲሾሙ÷ አቶ አማረ ሰጤ ምክትል አፈ ጉባኤ ሆነው ተመርጠዋል፡፡ ወ/ሮ ወርቅሰሙ ማሞ የቀድሞዋ…

በጅማ ከተማ ለተማሪዎች የደብተር እና የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በጥቃቅን እና አነስተኛ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ለተማሪዎች የደብተር እና የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ድጋፍ አበረከቱ፡፡ በኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት በተዘጋጀው የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለአምስት…

አቶ ደስታ ሌዳሞ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት አቶ ደስታ ሌዳሞን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ መረጠ፡፡ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ መደበኛ ጉባዔውን በማካሄድ ላይ ነው ፡፡ የክልሉ ምክር ቤትም  አቶ ደስታ ሌዳሞን የክልሉ…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ ሚኒስትር አቶ ተክለወልድ አጥናፉ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ዞን በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ህብረተሰቡ ድምጽ እየሰጠ ይገኛል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ ሚኒስትር አቶ ተክለወልድ አጥናፉ በበሎሶ ሶሬ ምርጫ ክልል ሶስት ጫማ ሕምቤቾ ቀበሌ ምርጫ ጣቢያ 08 ተገኝተው ድምጽ ሰጥተዋል።…

እጩ ዶክተር ጌታቸው ጀምበር የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው 6ኛ መስራች ጉባኤው ነው እጩ ዶክተር ጌታቸው ጀምበር ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ሆነው መሾማቸውን አሚኮ ዘግቧል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

የአማራ ክልል ምክር ቤት በ6ኛ መስራች ጉባኤው አዲስ የሥራ አስፈጻሚ አካላትን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ምክር ቤት በ6ኛ መስራች ጉባኤው አዲስ የሥራ አስፈጻሚ አካላትን አጽድቋል፡፡ 1. ምክትል ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ጀምበር (እጩ ዶክተር) 2. በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማዕረግ የአስተዳደር ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ ሰማ ጥሩነህ…

አዲሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ማን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ትውልድና ዕድገታቸው በምዕራብ ጎጃም ዞን ደቡብ አቸፈር ነው። ተወልደው ያደጉበት የአቸፈር ማህበረሰብ ሙሉ ስብዕና እንዲላበሱ ፥ በዕውቀትም እንዲበለፅጉ መነሻ ሆኗቸዋል።…

የሀረሪ ተወላጆች ለሀረሪ ምክር ቤት አባላት ምርጫ በአዲስ አበባ ድምጽ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ተወላጆች ለሀረሪ ምክር ቤት አባላት ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ እያደረጉት ያለው ምርጫ ከንጋቱ 12 ሰአት ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል። የሀረሪ ጉባኤ ከአጠቃላይ ምክር ቤቱ ወንበር 14 መቀመጫዎች ያሉት መሆኑ ተመላክቷል።…

አቶ ኡመድ ኡጅሉ የጋምቤላ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው የክልሉ መንግስት ምስረታ ጉባኤ አቶ ኡመድ ኡጅሉን የጋምቤላ ክልል ርእሰ መስተዳድር አድርጎ መርጧል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አማካኝነት ቃለ መሀላ ፈፅመዋል…