Fana: At a Speed of Life!

የነዳጅ ስርጭትና አቅርቦቱ ላይ ምንም አይነት ችግር አለመኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ስርጭት እና አቅርቦቱ ላይ ምንም አይነት ችግር የለም ሲል የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት አስታወቀ። የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ታደሰ ሀይለማሪያም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ‘’ነዳጅ የለም’’ በሚል እየተናፈሰ ባለው…

አጅባር ደብረታቦር

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥር በተለያዩ የጎዳና ላይ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ትእይንቶች የደመቀች መልከ ብዙ ወር ናት። በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በታህሳስ 29 በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ የልደት በአል ይጀምርና ጥምቀት እና ዘገሊላ በሰሜን ጎንደር፣ አመታዊ የታንኳ…

ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ በቱሪዝም ዘርፍ የተደረጉት ቅድመ ዝግጅቶች አበረታች መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን አስመለክቶ በቱሪዝም ዘርፍ የተደረጉት ቅድመ ዝግጅቶች አበረታች መሆናቸውን የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር አማካሪ አቶ ጌትነት ይግዛው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኢትዮጵያ…

በአፍሪካ የግብርና ልማት ዘርፍ ላይ የሚያተኩረው ፕሮግራም ሪፖርት ለመሪዎች ጉባኤ ይቀርባል

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረቱ የአፍሪካን የግብርና ዘርፍ ለማጠናከር ያወጣውን ሁሉን አቀፍ የግብርና ልማት ፕሮግራም በሚመለከት ለመሪዎች ጉባኤ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

የአማራ ክልል በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ እንስሳት የመኖ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚሆን የእንስሳት መኖ ድጋፍ አድርጓል። የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር  ይልቃል ከፋለ÷ በሶማሌ ክልል የተከሰተውን የድርቅ ችግር በጋራ ለመፍታት ጥረት እንደሚያደርጉ ገልጸዋል፡፡…

ሚኒስቴሩ ከውጪ የሚገቡ የማዕድን ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት ከተመድ የቴክኒክ ድጋፍ ለማግኘት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ተወካይ ኦሬሊያ ፒ ካላብሮ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም ከውጪ የሚገቡ የማዕድን ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት በሚሰሩ ስራዎች…

በሰሜን ሸዋ ዞን በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የ23 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን የልማት ኮሚሽን በሰሜን ሸዋ ዞን በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 23 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አድርጓል።   ኮሚሽኑ በዞኑ መሐል ሜዳ ከተማ በመገኘት በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸውና…

የአፍሪካ ሕብረት 40ኛዉ የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት 40ኛው የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ የሕብረቱ አባል ሀገራት ሚኒስትሮችና የአህጉሩ ልዩ ልዩ ተቋማት ሃላፊዎች በተገኙበት ዛሬ ተጀምሯል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃመት በጉባኤው መክፈቻ ላይ ባደረጉት…

በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የተመራ ልኡክ ጅግጅጋ ከተማ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የተመራ ልኡክ በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ ጅግጅጋ ከተማ ገባ።   የልኡካን ቡድኑ ጅግጅጋ ገራድ ዊልዋል አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሶማሌ ክልል…

ሚኒስቴሩ በቆላማ አካባቢዎች ንጹህ የመጠጥ ውሃ ለማዳረስ እየሠራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቆላማ አካባቢዎች ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማስፋት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ከ120 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በደቡብ ወሎ ዞን ከለላ ወረዳ ከ19 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ…