የአድዋ ድል በቀደመው፣ በአሁኑ እና በሚቀጥለው ዘመን በከፍታ የሚዘከር የድል ወረታችን ነው – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለ126ኛው የአድዋ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
አቶ ደመቀ በመልዕክታቸውም ፥ በረጅሙ የታሪክ ጉዞ በርካታ የውስጥ እና የውጭ ጠላቶች በሃገራችን ኢትዮጵያ…