በ76ኛው የመንግስታቱ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ የኢትዮጵያን አቋም ለአለም ግልጽ በማድረግ ረገድ ውጤታማ ተግባር አከናውኗል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ76ኛው የመንግስታቱ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ የኢትዮጵያን አቋም ለአለም ግልጽ በማድረግ ረገድ ውጤታማ ተግባር ማከናወኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…