Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ከተማዋን በማስዋብ ስራ ላይ ለተሳተፉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 35ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ መነሻ በማድረግ ከተማዋን የማስዋብ ስራ ላይ ለተሳተፉ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ″35ኛውን የአፍሪካ ህብረት…

ቱኒዚያ፣ የማዳጋስካር እና የኬፕ ቨርዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱኒዚያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦተማን ጃርዲ፣ የማዳጋስካር የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፖትሪክ ራአጆልንት እንዲሁም የኬፕ ቨርዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያና ዳጃምላ በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና በ40ኛዉ የስራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት…

የአፍሪካ ሕብረት 40ኛዉ የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ዛሬ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት 40ኛዉ የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ የሕብረቱ አባል ሀገራት ሚኒስትሮችና የአህጉሩ ልዩ ልዩ ተቋማት ሀላፊዎች በሚገኙበት ዛሬ ይጀምራል። የምክር ቤቱ ስብሰባ “የአፍሪካ አህጉርን የስርዓተ…

የኮሜሳ ዋና ፀሀፊ ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35ኛዉ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የምስራቅና ደቡብዊ አፍሪካ አገራት የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ዋና ጸሀፊ ቻልሽ ካፖፕዊ አዲስ አበባ ገብተዋል። ዋና ጸሀፊዋ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ አዲስ አበባ መካሄዱ የሀገርን ገጽታ እንደ አዲስ ለተቀረው አለም ለመገንባት ልንጠቀምበት ይገባል-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ አዲስ አበባ መካሄዱ የሀገርን ገጽታ እንደ አዲስ ለተቀረው አለም ለመገንባት ልንጠቀምበት ይገባል ሲሉ ምሁራን ገለጹ። ከፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው በድሬድዋ…