Fana: At a Speed of Life!

የአድዋ ድል በቀደመው፣ በአሁኑ እና በሚቀጥለው ዘመን በከፍታ የሚዘከር የድል ወረታችን ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለ126ኛው የአድዋ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ አቶ ደመቀ በመልዕክታቸውም ፥ በረጅሙ የታሪክ ጉዞ በርካታ የውስጥ እና የውጭ ጠላቶች በሃገራችን ኢትዮጵያ…

አቶ ደመቀ መኮንን ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ ማለዳ ጅግጅጋ ገባ ። ልዑኩን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሒም ኡስማን እና የክልሉ…

126ኛው የዓድዋ የድል በዓል በመላ ኢትዮጵያ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 126ኛው የዓድዋ የድል በዓል በመላ ኢትዮጵያ ተከበረ ። በዓሉ በአዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ በድምቀት ተከብሯል። በተመሳሳይ የኢፌደሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ እና…

ማዕከሉ በፈጠራ ክህሎት እድል ላጡ ወጣቶችና ሴቶች ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅትና በጣሊያን መንግስት ድጋፍ በኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የተገነባውን የምርት ፈጠራ ማዕከል ጎበኝተዋል፡፡   በጉብኝታቸው ወቅት ተቋሙ በተለይ በፈጠራ ክህሎት እድል…

አሸባሪው ሸኔ በምዕራብ ሸዋ ዞን 647 ንጹሃን ዜጎችን ሲገድል፥ በ1 ሺህ 252 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት አድርሷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ በምዕራብ ሸዋ ዞን እስካሁን የ647 ንጹሃን ዜጎችን ህይወት ሲያጠፋ፥ 26 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በሚገመቱ የልማት ስራዎች ላይ መስተጓጎል መፍጠሩን የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለጸ፡፡   ከቢሮው ያገኘነው…

የዓድዋ የነጻነት ተጋድሎና ድል የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን አርማ ነው- የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክብር ማኅተም፤ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋደሎ ምልክትና ውጤት ነው ሲል የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ገለጸ፡፡   የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት 126ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመልክቶ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ የሶማሊያ ልዩ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ የሶማሊያ ልዩ ልዑክ ጀምስ ስዋን ጋር ተወያይተዋል። በሶማሊያ የምርጫ ሂደት፣ በሶማሊያ የአፍሪካ ኅብረት የሰላም…

የዓድዋ ድል የፓን አፍሪካኒዝም እና የጭቁን ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ማህጸን ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓድዋ የጥቁር ሕዝብ የነጻነት ግርማ፤ የኢትዮጵያውያን የአንድነት ምሰሶ፤የማይደበዝዝ በደምና በአጥንት የተፃፈ ደማቅ ታሪክ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 126 ኛው የዓድዋ ድል በዓል…

ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ ኢንቨስተሮች መዳረሻ ለማድረግ ሰፊ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ ኢንቨስተሮች መዳረሻ ለማድረግ ሰፊ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና ቱሪዝም ላይ ያሉ እድሎችንና ተሞክሮዎችን ለውጭ ባለሃብቶች ማስገንዘቢያ የፓናል ውይይት በዱባይ ተካሂዷል፡፡…

ኢትዮጵያና ጣሊያን የ1 ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጣሊያን ለዜጎች መረጃ ምዝገባ አገልግሎት የሚውል የአንድ ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈራረመዋል፡፡   የእርዳታ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና የጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያና…