በህወሓት የተያዙ የአማራ ክልል አካባቢዎችን በአጠረ ጊዜ ነፃ ለማውጣት እንሠራለን-የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወራሪው የህወሓት የሽብር ቡድን የተያዙ የአማራ ክልል አካባቢዎችን በህልውና ዘመቻው በአጠረ ጊዜ ነፃ ለማውጣት በትኩረት እንደሚሰሩ አዲሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፍለ ገለፁ፡፡
በህልውና ዘመቻው…