የወልቃይት ጠገዴ ትግል የአማራን ትግል ቅርፅ ያስያዘ በመሆኑ የማንነት መለኪያ ተደርጎ ይወሰዳል- ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልቃይት ጠገዴ ትግል የአማራን ትግል ቅርፅ ያስያዘ በመሆኑ የማንነት መለኪያ ተደርጎ ይወሰዳል ሲሊ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡
የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሑመራ ወጣቶች ከአማራ ክልል ርእሰ…