Fana: At a Speed of Life!

ለመገናኛ ኮሙዩኒዩኬሽን መሣሪያዎች የማርጋግጫ ሰርተፍኬት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ ለመዘገባቸው የመረጃና የመገናኛ ቴክኖሎጂ መሣሪያዎች የባለቤትነት ማርጋግጫ ሰርተፍኬት ከሚቀጥለው ሳምት ጀምሮ እንደሚሰጥ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህነንት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) አስታወቀ። ኤጀንሲው በተሰጠዉ ሥልጣን እና ኃላፊነት መሰረት…

በቄለም እና ምስራቅ ወለጋ ዞኖች በተካሄደ ኦፕሬሽን 66 የሸኔ ታጣቂዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፖሊስ፣ የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት እና የፌደራል ፖሊስ በመቀናጀት በአሸባሪው የሸኔ ቡድን ላይ ባካሄዱት ኦፕሬሽን 17 የቡድኑ ታጣቂዎች መማረካቸውንና 49ኙ ደግሞ መያዛቸውን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ በኦፕሬሽኑ…

ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ የበኩላችንን አስተዋጽኦ ማበርከት ይኖርብናል -የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአብሮነትና የመከባበር እሴቶቻችንን ለወጣቶች በማስረጽ ወጣቱ ኃይል የሠላም ዘብ እንዲሆን የበኩላችንን አስተዋጽኦ ማበርከት ይኖርብናል ሲሉ የሃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡ የሠላም ሚኒስቴር" ማኅበራዊ ሐብቶቻችን ለዘላቂ ሠላማችን"…

ግማሽ ሚሊየን ብር በጥሬ ገንዘብ ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ የተያዘው ተከሳሽ በፅኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በገቢዎች ሚንስቴር የኦዲት ባለሙያ ሆኖ ሲሰራ የነበረ ግለሰብ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ጉቦ ለመቀበል ተስማምቶ ግማሽ ሚሊየን ብርን በጥሬ ገንዘብ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ የተያዘው ተከሳሽ በፅኑ እስራትና በገንዘብ መቀጣቱን የፍትህ…

የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ መግባታቸውን ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔና በ40ኛው የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ህብረቱ አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ በመግባት ላይ ናቸው። ዛሬም የአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳሳደር ራምታን ላማምራ…

የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን መዋቅር በማፈራረስና የህግ ማስከበር ዘመቻው በአጭር ጊዜ እንዲቋጭ የአንበሳውን ድርሻ ተወጥቷል- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ የሽብር ቡድኑን መዋቅር በማፈራረስና የህግ ማስከበር ዘመቻው በአጭር ጊዜ እንዲቋጭ በማድረግ የአንበሳውን ድርሻ መወጣቱን ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ። ዕዙ በ3 ደረጃዎች የሜዳልያ ሽልማት የሰጠ ሲሆን ፥…

የድሬዳዋ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ የአመራር ግንባታ መድረክ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ። በአመራሮች የአቅም ግንባታ የውይይት መድረክ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ሌሎች የሥራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ6ኛ ዙር ተመራጭ ሴቶች ኮከስ የምስረታ ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ6ኛ ዙር ተመራጭ ሴቶች ኮከስ የምስረታ ጉባኤ ተካሄዷል፡፡ ኮከሱ በየአምስት አመቱ አዲስ ምክር ቤት ሲቋቋም አብሮ የሚመሰረት ሲሆን፥ አላማውም የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ፣ መብትና ጥቅም…

አዲሱ ትውልድ በንባብ የዳበረ ዕውቀት እንዲኖረው መሥራት ይገባል-ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱን ትውልድ በንባብ የዳበረ ዕውቀት እንዲኖረው ደረጃቸውን የጠበቁ ቤተ መጻህፍት ማስፋፋት እንደሚገባ አምባሳደር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ አመለከቱ። የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከ106 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ያስገነባው ዘመናዊ ሁለገብ ቤተ…

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከወለጋ፣ አምቦ ባኮትቤ ወረዳ እና ከሌሎችም የኦሮሚያ ክልል ወረዳዎች በሸኔ የሽብር ቡድን ተፈናቅለው በደብረብርሃን ከተማ ለሚገኙ ከ6 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች የምግብ፣ የአልባሳትና የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ፡፡…