Fana: At a Speed of Life!

አቶ መሐመድራፊዕ አባራያ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ መሐመድራፊዕ አባራያ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። አቶ መሐመድራፊዕ አባራያ፥ ከአዲስ አበባ…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ጋር ውይይት አደረጉ፡፡ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት እድል እና አማራጮችን ለጃፓን ባለሀብቶች በጋራ የማስተዋወቅ ስራ መስራት ስለሚቻልባቸው መንገዶች በውይይቱ…

የጂቡቲ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ሴኔጋል፣ ሊቢያና ሞሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጂቡቲ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ሴኔጋል፣ ሊቢያና ሞሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ። በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤና በ40ኛው የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ የጂቡቲው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙሀሙድ አሊ የሱፍ፣…

የሥራ ዕድል ፈጠራና የኢንተርፕራይዝ ልማትን የሚያሳልጥ የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ ነው- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ዕድል ፈጠራና የኢንተርፕራይዝ ልማትን የሚያሳልጥ ብቁ የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል አስታወቁ። በሀዋሳ ከተማ ለአራት ቀን ሲካሄድ የቆየው የሚኒስቴሩና የክልሎች የ2014 በጅት…

የሶማሊያ፣ ቻድ፣ ኮትዲቯር እና ካሜሮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመካፈል የሶማሊያ፣ ቻድ፣ ኮትዲቯር እና ካሜሮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገብተዋል።   ማምሻውን አዲስ አበባ የገቡት የሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር…

በአማራ ክልል ከ37 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አሸባሪው ህወሓት በፈፀመው ወረራ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ሳይወስዱ ለቆዩ 37 ሺህ 55 ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ ፈተናው እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ተወካይ ቡድን መሪ…

ልማት ባንክ በዘመናዊ የእርሻ ኢንቨስትመንት የተሰማሩ ባለሃብቶችን እየደገፈ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በዘመናዊ የእርሻ ኢንቨስትመንት የተሰማሩ ባለሃብቶችን በመደገፍ በዘርፉ የሚፈለገው ውጤት እንዲመጣ እየሰራ መሆኑን ገለጸ።   የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በጋምቤላ ክልል በእርሻ ኢንቨስትመንት ዘርፍ ከተሰማሩ…

የባህል፣ ዕደ ጥበብና ኪነ ጥበብ ዘርፍ ለልማት ያለውን ሚና ለማሳደግ እየተሰራ ነው- አቶ ቀጄላ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህል፣ ዕደ ጥበብና ኪነ ጥበብ ዘርፍ በሀገሪቱ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ያለውን ሚና ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ ገለጹ። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም…