Fana: At a Speed of Life!

ምዕመናን የግሸን ደብረ ከርቤ አመታዊ በአልን ለማክበር ወደ ቦታው እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅድመ ዝግጅት ስራው ተጠናቆ ምዕመናን የግሸን ደብረ ከርቤ አመታዊ በአልን ለማክበር ወደ ቦታው እየገቡ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገለጸ፡፡ በአሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ሲደረግ የነበረው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቆ…

የሩስያና የቱርክ ፕሬዚደንቶች በአሸባሪነትና በወሳኝ ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲን እና የቱርኩ አቻቸው ረጅብ ጣይብ ኤርዶኻን በሩሲያ ከተማ ሶቺ ተገናኝተው አሸባሪነትን በጋራ መዋጋት በሚችሉባቸው እና በሌሎች ቀጠናዊ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ምክክር እያደረጉ ነው፡፡…

ነገ አዲሱ የሲዳማ ክልል መንግስት ይመሠረታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መስከረም 20 በሚካሄደው ጉባኤ አዲሱ የሲዳማ ክልል መንግስት እንደሚመሰረት የክልሉ ምክርቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ሰለሞን ላሌ ገለጹ፡፡ ዛሬ 190 የምክር ቤት አባላት እንደሚሸኙም ገልፀው÷ ምክር ቤቱም ባለፉት አመታት በርካታ…

በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የኢሬቻ በዓል በፓናል ውይይት እየተከበረ ነዉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የ2014 የኢሬቻ በዓል በፓናል ዉይይት እየተከበረ ነዉ፡፡ ሃገራችን ኢትዮጵያ ለዓለም የምታበረክተው በርካታ ባህል፣ ታሪክና ማንነት አላት ያሉት የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ…

አብን በማይጠብሪ ግንባር በህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በሰሜን ጎንደር ዞን ማይጠብሪ ግንባር በህወሓት ወረራ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች የአይነት ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የአብን አመራሮች ግንባር ድረስ በመገኘት ለሰሜን ጎንደር አስተዳደር ዞን…

በደቡብ ወሎ ዞን 12 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዞኑ የታቀደውን 12 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማሳካት አረምን የመከላከል ስራው ሳይስተጓጎል መቀጠሉን የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ሀላፊ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በቡሌ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ቁሳቁስ በተሟላ ሁኔታ ደርሷል – የጌዲኦ ዞን ምርጫ አስተባባሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጌዲኦ ዞን ቡሌ ምርጫ ጣቢያ በነገዉ እለት በሚደረገዉ ምርጫ የቁሳቁስ ስርጭት በተሟላ መልኩ መጠናቀቁን የዞኑ የምርጫ አስተባባሪ የሆኑት አቶ ሲሳይ አበባየሁ ገለጹ፡፡ ባለፈው ሰኔ ወር 6ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ሲካሄድ በተለያዮ…

በሳይንስ፣ የኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ /ኢመደኤ/ እና ከደቡብ ክልል የሳይንስ፣ የኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ ፡፡ የኢመደኤ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አንተነህ ተስፋዬ…

የድሬዳዋ ከተማ አሰተዳደር ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አዲሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ከሰዓት ባካሄደው 3ኛ የስራ ዘመን የመጀመሪያ ዓመት 49ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ያቀረቧቸውን ሹመቶች አፅድቀዋል። የተሾሙ የካቢኒ አባላትም የሚከተሉት ናቸው፡- 1.…

ህወሓት በ1981 እንዳደረገው በደላንታ አቋርጦ መሃል ሀገር የመግባት ፍላጎቱ አይሳካም – ብርጋዴል ጀነራል አለሙ አየነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሓት ደቡብ ወሎን እንደ መሸጋገሪያ ተጠቅሞ አራት ኪሎ የረገጠበትን የ1981 አካሄድ ዛሬም ለመድገም ቢፍጨረጨርም በፍጹም ሊሳካለት አይችልም ሲሉ የደቡብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ብርጋዴል ጀነራል አለሙ አየነ ገለጹ፡፡…