መጋቢት ወር ለሚካሄደው የብልፅግና ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ ዝግጅቶች እያጠናቀቁ መሆኑን የተለያዩ ክልሎች የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች አስታወቁ
አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ መጋቢት ወር መጀመሪያ ለሚካሄደው የብልፅግና ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑን የደቡብ፣ የጋምቤላ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሎች እንዲሁም የድረዳዋ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ሃላፊዎች አስታውቀዋል፡፡…