Fana: At a Speed of Life!

ኢንጂነር ታከለ በማዕድን ኢንቨስትመንት ዙሪያ ከእንግሊዝና አውስትራሊያ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከእንግሊዝ አምባሳደር ዶክተር አላስታይር ማችፌል እና ከአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብሌት ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ በውይይታቸው በማዕድንና በተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋና ምርት…

የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የአመራር ግንባታ መድረክ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በክልል ከፍተኛ አመራር ደረጃ የአመራር ግንባታ መድረክ ሀዋሳ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። የመድረኩን ዋና ዓላማና ትኩረትን በማስመልከት ማብራሪያ የሰጡት የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጽኅፈት ቤት ኃላፊ አብርሃም ማርሻሎ፥ የምክክር…

በዓለም አቀፍ ገበያ የኢትዮጵያ ቦንድ ሽያጭ መሻሻል አሳየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በዓለም ገበያ የኢትዮጵያ የውጭ ቦንድ ሽያጭ ከፍተኛ መሻሻል ማሳየቱ ተገለጸ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሀገሪቱ ታውጆ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የአፈፃፀም ጊዜ እንዲያጥር ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ የኢትዮጵያ የዶላር ቦንድ አፈፃፀም የቦንድ ሽያጩ…

ለሁሉም የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ለሁሉም የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ሊሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች ጋር…

ቱኒዚያ የብሔራዊ ቡድን አሠልጣኟን አሰናበተች

አዲስ አበባ፣ጥር 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቱኒዚያ ከአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ማጣሪያ ከተሰናበተች በኋላ የብሔራዊ ቡድኑን አሠልጣኝ ሞንደሄር ኬቤየርን አሰናብታለች፡፡ አሠልጣኙ በኳታር የዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ሁለት ወራት ሲቀራቸዉ ነዉ ከብሔራዊ ቡድኑ የተባረሩት፡፡…

መንግስት መገናኛ ብዙሃን በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ በትኩረት እየሰራ ነው – መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ጥር 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መሐመድ እድሪስ መንግስት መገናኛ ብዙሃን በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለጹ። የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል እያካሄደ…

ሀገርን ወደ አዲስ ምዕራፍ ለማሻገር ብቃት ያለው አመራር የመፍጠር ስራን አጠናክረን እንቀጥላለን- አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ወደ አዲስ ምዕራፍ ለማሻገር ብቃት ያለው አመራር የመፍጠር ስራን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች "መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ"…

የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ቅድመ ጉባዔ የአመራር መለየት፣ ማብቃትና የማጥራት መድረክ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "መመረጥ - ተለውጦ አገርን መለወጥ!" በሚል መሪ ቃል የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ቅድመ ጉባዔ የአመራር መለየት፣ ማብቃትና የማጥራት ክልላዊ መድረክ ማካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ የክልልና የዞን ከፍተኛ አመራሮች መገኘታቸውን…

በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ሳይወስዱ የቆዩ ተማሪዎች ፈተና መውሰድ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አሸባሪው ህወሓት በፈፀመው ወረራ ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ሳይወስዱ የቆዩ ተማሪዎች ዛሬ ፈተና መውሰድ ጀመሩ፡፡ በዚሁ መሠረት በሰሜን ሸዋ ዞን ከ1800 በላይ ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተና መውሰድ መጀመራቸውን የሰሜን…

በፈተናዎች ውስጥ ሆነን ታላላቅ ስራዎችን ሰርተናል- አቶ ብናልፍ አንዷለም

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ለሰላም ዘብ የሚቆም ዜጋ መፍጠር ፣ በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባት መፍጠር ፣ ህብረ ብሔራዊ አንድነት ማጠናከር እና የግጭት መከላከል ስርዓቶችን ማበጀት በእጅጉ ያስፈልጋል ሲሉ የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ…