የሀገር ውስጥ ዜና ለአዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች በዓለም የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሁኔታዎች ላይ ገለፃ ተደረገላቸው ዮሐንስ ደርበው Feb 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገሪቱን የኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የዓለም የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሁኔታዎችን ያማከለ ጠንካራ እና የማይበገር የኢኮኖሚ ስርዓት መገንባት እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ።…
የሀገር ውስጥ ዜና አስተዳደሩ ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው በሳይበርና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ከተሰማሩ ተቋማት ጋር እንደሚሠራ ገለጸ Meseret Awoke Feb 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሚሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ግለሰቦች እንደሚደግፍ እና ሀገራዊ ፋይዳ ባላቸው በሳይበርና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ከተሰማሩ ተቋማት ጋር በጋራ እንደሚሠራ የአስተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ገለጹ፡፡ ዋና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የሩሲያ-ዩክሬንን ጉዳይ በተመለከተ ቻይና ሁሌም ከሰላምና ፍትህ ጎን የምትቆም መሆኗን ገለጸች Melaku Gedif Feb 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወቅታዊውን የሩሲያና ዩክሬን ጉዳይን በተመለከተ ቻይና ሁሌም ከሰላምና ፍትህ ጎን የምትቆም መሆኗን የአገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን በተናገሩ፡፡ ቃል አቀባዩ በዛሬው እለት እንደተናገሩት፥ ቻይና በሩሲያ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Feb 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የጣሊያን የውጭ ጉዳይና አለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር ማሪና ሴሬኒ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡ አቶ ደመቀ የጣሊያን መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ ቴሌኮም የደንበኞቹ ቁጥር ከ60 ሚሊየን አለፈ ዮሐንስ ደርበው Feb 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የደንበኞቹ ቁጥር ከ60 ሚሊየን ማለፉን የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ አስታወቁ፡፡ የኢትዮ- ቴሌኮም የግማሽ ዓመት አፈፃፀም በገንዘብ ሚኒስቴርና በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ብልፅግና የመሠረታዊ ፓርቲ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው Feven Bishaw Feb 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሁሉም አባላት የሚሳተፉበትና በቅርቡ የሚካሄድ የብልፅግና ፓርት ጉባዔ አካል የሆነ የመሠረታዊ ፓርቲ ኮንፈረንስ በመካሄድ ላይ ነው። ኮንፈረንሶችን በተመለከተ የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ ዓለሙ መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት የአድዋን ድል የሚዘክር አውደ-ርዕይ ተከፈተ ዮሐንስ ደርበው Feb 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የአድዋን ድል የሚዘክር አውደ-ርዕይ ለሕዝብ ተከፈተ። አውደ-ርዕዩ ከዛሬ የካቲት 21 እስከ 23 ቀን 2014 ዓ.ም ለሕዝብ ክፍት ይሆናል ተብሏል። በአውደ-ርዕዩ ኢትዮጵያውያን…
ስፓርት ፋሲል ከነማና ዳሽን ቢራ የ136 ሚሊየን ብር የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራረሙ Meseret Awoke Feb 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2014(ኤፍ ቢሲ) የ2013 ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮኑ ፋሲል ከነማ ከዳሸን ቢራ ጋር የ136 ሚሊየን የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ሁለቱ ወገኖች ስምምንቱን ዛሬ በአዲስ አበባ ተፈራርመዋል። ፋሲል ከነማ ስራ አስኪያጅ አቶ አብዮት ብርሀኑ ከፊርማው…
የሀገር ውስጥ ዜና በህገ ወጥ መንገድ ወደ ነቀምቴ ሊገባ የነበረ ከ5 ሺህ በላይ የክላሽ ጥይት ተያዘ Melaku Gedif Feb 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ ወደ ነቀምቴ ከተማ ሊገባ የነበረ ከ5 ሺህ በላይ የክላሽ ጥይት መያዙን የቡኖ በደሌ ዞን ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የዞኑ ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ክፍሌ ዘውዴ እንደገለጹት፥ ህገ ወጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ ባለፉት 7 ወራት ከ3 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ Melaku Gedif Feb 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በገቢዎች ሚኒስቴር የምስራቅ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ባለፉት ሰባት ወራት ከ3 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ሰበሰበ፡፡ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ የ2014 በጀት ዓመት የ7 ወራት አፈጻሙን ከቅርንጫፍ…