የጅማ ዩኒቨርሲቲ ለወሎ ዩኒቨርሲቲ መልሶ ማቋቋሚያ የሚሆን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ ለወሎ ዩኒቨርሲቲ መልሶ ማቋቋሚያ የሚሆን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
በአሸባሪው ሕወሓት ቡድን የወደመው የወሎ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ የመማር ማስተማር ስራውን መልሶ ለማስጀመር የሚረዳ 10 ሚሊየን ብር…