Fana: At a Speed of Life!

ሰሜን ኮሪያ ሃዉሶንግ 8 የተሰኘ ሚሳኤል አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ ) ሰሜን ኮሪያ ሃዉሶንግ 8 የተባለዉን ሚሳኤል በተሳካ ሁኔታ ማስወንጨፏን አስታውቃለች፡፡ የመጠቀዉ አዲሱ ሚሳኤል በሃገሪቱ የ 5 ዓመት ወታደራዊ ዕቅድ ዉስጥ አንዱ እንደሆነ እና ይህም የሃገሪቱን ወታደራዊ አቅም እንደሚያጎለብት…

በድሬዳዋ አዲስ የአስተዳደር ምስረታ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስረም 19፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መስራች ጉባኤ ሦስተኛ የስራ ዘመን የመጀመሪያ ዓመት ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው የምክር ቤቱን አፈጉባኤና የአስተዳደሩን ከንቲባ ይሾማሉ ተብሎ ይጠበቃል። የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር በቻርተር መተዳደር…

ፉሚዮ ኪሺዳ ቀጣዩ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሆን የሚያስችላቸውን ውጤት አገኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኤልዲፒ የአመራር ውድድርን አሸንፈው ቀጣዩ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሆን ተዘጋጅተዋል። የጃፓኑ የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፉሚዮ ኪሺዳ የገዢው ፓርቲ የአመራር ውድድር ምርጫን…

ድምጽ ለመስጠት የምርጫውን ቀን በጉጉት እየጠበቅን ነው- የምዕራብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣መስከረም 19፣2014 (ኤፍ ቢሲ)የሚፈለጉትን የፖለቲካ ፓርቲ በነጻነት ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን በምእራብ ኦሞ ዞን የሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ፡፡ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችም የህዝብን ድምጽ በጸጋ በመቀበል ለአካባቢ ሰላም እና ልማት የበኩላቸውን…

የለጋንቦ ወረዳን ጨምሮ የጊንባና የ አቀስታ ከተሞች በደላንታ ግንባር በመገኘት ለሰራዊቱ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጊምባ እና የአቀስታ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም የለጋንቦ   ወረዳ በደላንታ ግንባር በመገኘት ከ7 መቶ ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ የቁም እንስሳት ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ፡፡ ከእዚህ ውስጥ የጊምባ ከተማ አስተዳደር…

ተቋማት የመንግስት አገልጎሎቶችን በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ለማቅረብ የሚያስችላቸውን ብሔራዊ ዳታ ማዕከል እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት አገልግሎቶችን በኤሌክትሮኒክ አግባብ ለማህበረሰብ ተደራሽ ለማድረግ በርካታ ሥራዎች በዘርፉ እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የአይ ሲ ቲ ዘርፍ ዳይሬክተር ጀነራል ዶክተር ኢንጅነር አብዮት ሲናሞ ገለጹ፡፡…

በዞኑ በነበረው የጸጥታ ችግር በ194 ትምህርት ቤቶች ላይ ጉዳት ደርሷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን በነበረው የጸጥታ ችግር 194 ትምህርት ቤቶች ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒያም መንገሻ ገለጹ፡፡ 23ኛው ክልል አቀፍ ትምህርት ጉባኤ ዛሬ በአሶሳ ተጀምሯል፡፡…

የአይከል ከተማን ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ለመመለሰ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአይከል ከተማን ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ለመመለሰ እየተሰራ መሆኑን የአይከል ከተማ ከንቲባ ነገሰ ብርቄ ገለጹ። በከተማዋ እና በዙሪያዋ ወረዳ ከሚያዝያ 5 2013 ጀምሮ በተፈጠረው የፀጥታ ቸግር ምክንያት ንፁሃን ዜጎች እንዲሞቱ እንዲፈናቀሉና…

በወላይታ ዞን ነገ ለሚደረገው ምርጫ ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ዞን ቀሪ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቁን የዞኑ ምርጫ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ አካል የሆነውንና በተለያዩ ምክንያቶች ሳይካሄድ የቆየው ይኸው ምርጫ ነገ መስከረም 20/2014…

የሮቢት ከተማ ነዋሪዎች ወሎ ግንባር የሚገኘውን የጸጥታ አካል በግንባር ተገኝተው አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአምባሠል ወረዳ የሮቢት ከተማ ነዋሪዎች ወሎ ግንባር የሚገኘውን የመከላከያ ሠራዊት ፣ የክልል ልዩ ሀይሎችና የሚሊሻ አባላት በግንባር ተገኝተው አበረታተዋል፡፡ ነዋሪዎቹ በግንባር ተገኝተው ለጸጥታ አካላቱ የምሳ ግብዣ ያደረጉ ሲሆን÷ ለሠራዊቱ…