የሀገር ውስጥ ዜና የአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ዕድሳት ተጠናቀቀ Meseret Awoke Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኘው የአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ዕድሳት ስራ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ በ1927 ዓ.ም ሀገርን ከጠላት ወረራ ለመታደግ ይቻል ዘንድ ሀገር ፍቅር ማህበር ተብሎ የተመሰረተውና ቀጥሎ በ1960 ዓ.ም ሀገር ፍቅር ቴአትር ተብሎ የተቋቋመው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለቻይና ህዝብና መንግስት የመልካም አዲስ ዓመት መልዕክት አስተላለፉ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለቻይና ህዝብና መንግስት የመልካም አዲስ ዓመት መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቻይናን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ ባስተላለፉት መልዕክት፥ በአስቸጋሪ ወቅት ቻይና ለኢትዮጵያ ለሰጠችው ድጋፍ መንግስት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ከአማራና አፋር ክልሎች የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደ ቀያቸዉ ለመመለስ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ Alemayehu Geremew Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአማራና አፋር ክልሎች በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ ከቤት ንብረታቸዉ የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደ ቀያቸው የማስመለሱ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የፌዴራል አደጋና ሥጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ÷ በጦርነቱ ከሁለቱ ክልሎች 1 ነጥብ 8…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር አለምፀሀይ መሰረት ከኡጋንዳ የምድር ጦር ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ሙሆዚ ካኒሩጋባ ጋር ተወያዩ Meseret Awoke Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አለምፀሀይ መሰረት ከሀገሪቱ የምድር ጦር አዛዥ እና ከልዩ ኦፕሬሽን ፕሬዚዳንት አማካሪ ሌተናል ጄኔራል ሙሆዚ ካኒሩጋባ ጋር በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና በቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰራዊታችን ውስጣዊ አንድነቱን መጠበቅ አለበት – ጀነራል ባጫ ደበሌ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀነራል ባጫ ደበሌ በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑና በግዳጅ አፈፃፀማቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት በሰጡበት ወቅት ሰራዊቱ ውስጣዊ አንድነቱን መጠበቅ እዳለበት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ህብረት አባል አገራት ለኢትዮጵያ 13 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ለገሱ Meseret Awoke Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት አባል አገራት ለኢትዮጵያ 13 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ለገሱ። ድጋፍ ካደረጉ የአባል አገራቱ መካከልም ፈረንሳይ፣ ፊንላንድ፣ ዴንማርክ፣ ግሪክ፣ ጣልያን እና ስዊድን ይገኙበታል፡፡ ድጋፉም የጤና ሚኒስቴር በመላው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሳዑዲ እስር ቤቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን አያያዝ ስለሚሻሻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደረገ Feven Bishaw Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ የተመራ እና ከመንግስት የስራ ሃላፊዎችና ከሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የተውጣጣ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን በሳዑዲ አረቢያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት አድርጓል። የልዑካን ቡድኑ የጉዞ ዓላማ የሁለቱ…
የዜና ቪዲዮዎች ለዘለቄታዊ መፍትሄ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች Amare Asrat Jan 31, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=hF5SmrdwBt4
ዓለምአቀፋዊ ዜና በሱዳን የሚካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ እንደ አዲስ አገርሽቷል Meseret Awoke Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በትናንትናው እለት በሱዳን አዲስ ዙር የሰላማዊ ሰልፍ መካሄዱ ተገለፀ፡፡ የካርቱም መንትያ ከተማ በሆነችዉ ኦምዱርማን በትላንትናው እለት በሺዎች የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች ወደ ጎዳና በመውጣት በሱዳን ወታደራዊ መንግስት ላይ ያላቸዉን ተቃውሞ በሰልፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ በተመድ የምስራቅ አፍሪካ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ልዑካን ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በምስራቅ አፍሪካ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ዳንኤል እንድሪስ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱም በክልሉ አሁን ላይ በተከሰተው ድርቅ ዙሪያ…