Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ከጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪና ሴሬኒን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል:: በውይይታቸውም÷ በሁለቱ ሀገራት መካከል ለረጅም ጊዜ የቆየውን ግንኙነት የበለጠ ማጠናከር በሚቻልባቸው…

በጋምቤላ ክልል የውስጥና ድንበር ዘለል ወንጀሎችን በመከላከል ሰላምን ለማስጠበቅ በትኩረት እየተሰራ ነው- የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የውስጥና ድንበር ዘለል ወንጀሎችን በመከላከል ሰላምን ለማስጠበቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በአቦቦ ወረዳ የዘረፉትን የቀንድ ከብቶች በማስመለስ በታጣቂዎቹ…

ጀግኖች አባቶቻችን በክብር ያቆዩልንን ሀገር በቀላሉ ለማፍረስ የሚጥሩ አካላት ምናልባትም የአድዋን ድል ምንነት ያልተገነዘቡ ናቸው-አቶ እርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀግኖች አባቶቻችን በክብር ያቆዩልንን ሀገር በቀላሉ ለማፍረስ የሚጥሩ አካላት ምናልባትም የአድዋን ድል ምንነት ያልተገነዘቡ መሆናቸውን የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ እርስቱ ይርዳ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ…

የላሙ ወደብ ፕሮጀክት ቀጠናዊ ትስስርን የሚያጠናክር መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የላሙ ወደብ ፕሮጀክት ቀጠናዊ ትስስርን የሚያጠናክር እና የአፍሪካ እድገት የተስፋ ፕሮጀክት መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በላሙ ወደብ ፕሮጀክት ላይ በኬንያታ አለማቀፍ አዳራሽ በተዘጋጅው 7ኛው የአፍሪካ የመሠረተ ልማት ፕሮግራም…

ከ219 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የታካሚ አልጋዎች እየተሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን መንግስት ድጋፍ ከ219 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው በድጋፍ የተገኙ የታካሚ አልጋዎች እየተሠራጩ መሆኑ ተገለጸ። የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ከጃፓን መንግስት በድጋፍ የተገኙ ደረጃቸውን የጠበቁ ዘመናዊ…

የዓድዋ ድል በዓል ልክ እንደ ከዚህ ቀደሙ በሚኒሊክ አደባባይ ይከበራል – የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዓድዋ ድል በዓል ልክ እንደ ከዚህ ቀደሙ “በሚኒሊክ አደባባይ አይከበርም” በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወርቅነሽ ብሩ ተናግረዋል፡፡ በዓሉ ከዚህ ቀደም አባት አርበኞች በሚኒሊክ…

በመዲናችን የመኪና ሥርቆት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የመኪና ስርቆት መበራከቱን ባለንብረቶች እና አሽከርካሪዎች ገለጹ። እንደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መረጃ ባለፉት 6 ወራት ብቻ 74 መኪኖች ላይ የስርቆት ወንጀል ተፈጽሟል። በቀጣይም ችግሩን ከምንጩ ለማስቆም የኅብረተሰቡ…

አድዋ የቅኝ አገዛዝን ማዕበል የገታ ነዉ- አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አድዋ የቅኝ አገዛዝን ማዕበል የገታ ነዉ ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ አፈ-ጉባኤው 126ኛውን የዓድዋ ድል በዓልን በማስመልከት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን÷ በመልዕክታቸው በአድዋ የነበረው…

በክልሎቹ በጦርነቱ ሳቢያ የደረሰውን የምርት ክፍተት ሊያካክስ የሚችል የበጋ መስኖ ልማት እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ እና ደቡብ ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት በመኸር ላይ የደረሰውን የምርት ክፍተት ሊያካክስ የሚችል የበጋ መስኖ ልማት እያከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል፡፡   የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው ለፋና…

የዓድዋ ድል የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን ዋልታ፣ የመተባበራችን ውጤት ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን ዋልታ፣ የመተባበራችን ውጤት ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። ነገ የሚከበረውን 126ኛው የዓድዋ ድል በዓልን ምክንያት በማድረግ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ አውጥቷል።…