Fana: At a Speed of Life!

በአፋር ክልል የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያልወሰዱ ተማሪዎች ፈተና እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በተለያዩ አካባቢዎች አሸባሪው ህወሓት በፈፀመው ወረራ ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ያልወሰዱ ተማሪዎች ዛሬ ፈተና መውሰድ ጀምረዋል፡፡ የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ የመማር ማስተማር ዳይሬክተር አቶ ወልዱ…

የደቡብ ዕዝ በተለያዩ ዘመቻዎች ድጋፍ ላደረጉ አካላት የእውቅናና የምስጋና መርሀ ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ዕዝ በህግ ማስከበር፥ በህልውና እና በህብረ ብሔራዊ ለአንድነት ዘመቻዎች ድጋፍ ላደረጉ ተቋማትና የህብረተሰብ ክፍሎች የእውቅናና የምስጋና የምስክር ወረቀት ሰጥቷል። ዕዙ ባዘጋጀው የሽልማት ሥነ-ስርዓት እውቅና የተሰጣቸው የአፋር ክልል፣…

የመንግስት የኤሌክትሮኒክ አገልግሎትን የመረጃ ደህንነት የሚያስጠብቅ ፖሊሲ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት የኤሌክትሮኒክ አገልግሎትን የመረጃ ደህንነት የሚያስጠብቅ “የኤሌክትሮኒክ መንግስት የኢንፎርሜሽን ደህንነት ፖሊሲ” እየተዘጋጀ ነው፡፡ ፖሊሲው የመንግስት አገልግሎቶችን በኤሌክትሮኒክ መንገድ ለዜጎች ለማድረስ በሚደረገው ጥረት ውስጥ የመረጃ…

ከንግዱ ማህበረሰብ እና ከወንድማማች ክልሎች ከ776 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ማሰባሰቡን የሶማሌ ክልል ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልላዊ መንግስት ከንግዱ ማህበረሰብ እና ከወንድማማች ክልሎች ከ776 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ማሰባሰብ መቻሉን የሶማሌ ክልል ገለፀ። የሶማሌ ክልል ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱረህማን አህመድ እንደገለጹት፥ በክልሉ በድርቅ…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል የሚያደርገውን ትንኮሳ እንዲያቆም ነዋሪዎች በሰልፍ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ገቢረሱ ዞን ገዋኔ ወረዳ ነዋሪዎች አሸባሪ ቡድኑ በአፋር ክልል የሚያደርገውን ትንኮሳ እንዲያቆም የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። ዛሬ በገዋኔ ከተማ በተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ በከልበቲ ረሱና አብአላ አካባቢዎች የሚያደርገውን የንፁሃን…

ጎባ ወረዳ በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሌ ዞን ጎባ ወረዳ በደረሰው የተሽከርካሪ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን የጎባ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው የደረሰው በጎባ ወረዳ ልዩ ስሙ ገንዳ ሪራ በተባለ ሥፍራ መሆኑን በጎባ ፖሊስ የሰላም ማረጋገጥ ዲቪዥን ረዳት ኢንስፔክተር ሙክታር…

አቶ አህመድ ሺዴ ከሳዑዲ አረቢያ የገንዘብ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ከሳዑዲ አረቢያ የገንዘብ ሚንስትር መሀመድ ቢን አብደላህ አል ጀዳን ጋር ተወያይተዋል:: በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ የተመራ እና ከመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የተውጣጣ…

የአገልጋይነትን መንፈስ ተላብሶ አገራዊ ኃላፊነትን በአግባቡ የሚወጣ አመራር ማብቃት ያስፈልጋል – የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአገልጋይነትን መንፈስ ተላብሶ አገራዊ ኃላፊነትን በአግባቡ የሚወጣ አመራር እየገነቡ ማብቃት እንደሚያስፈልግ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ። የየቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልፅግና ፓርቲ "መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ" ርዕስ ዙሪያ…

የደቡብ ምዕራብ የኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ” በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ የኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል "መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ" በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾን ጨምሮ የክልሉ የመንግስት…

“የፓርቲያችንን እሴት በመጠበቅ ለክልላችን ብልፅግና እንተጋለን” – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የፓርቲያችንን እሴት በመጠበቅ ለክልላችን ብልፅግና እንተጋለን" ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የአመራር ግንባታ የውይይት መድረክ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የሀረሪ ክልል…