Fana: At a Speed of Life!

ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ ሊቀንሱ እንደሚችሉ አመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስልጣን ሲረከቡ ሀገራቸው ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ ሊቀንሱ እንደሚችሉ አስታውቀዋል፡፡ ትናንት ምሽት ከኤንቢሲ የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ቆይታ ያደረጉት ትራምፕ÷ ወደ ነጩ ቤተ መንግስት በተመለሱበት…

ቼክ ሪፐብሊክ በግብርና ቴክኖሎጂ አቅርቦት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቼክ ሪፐብሊክ በግብርና ቴክኖሎጂ አቅርቦት እና በእንስሳት ልማት ዘርፎች ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኗን አረጋገጠች፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማሪያን ጁርካ ጋር…

በኢንዱስትሪ ፓርኩ የተሰማሩ ባለሃብቶች በተኪ ምርት ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ የተሰማሩ ባለሃብቶች የውጭ ምንዛሬ በማስገኘትና ተኪ ምርት በማምረት ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የባሕርዳር ቅርንጫፍ ዋና…

አርሰናል ከፉልሃም አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ፉልሃም በሜዳው አርሰናልን አስተናግዶ አንድ አቻ ተለያይቷል፡፡ የፉልሃምን ግብ ሂምኔዝ እንዲሁም አርሰናልን ደግሞ ሳሊባ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ በተመሳሳይ ሌስተር ሲቲ እና ብራይተን ሁለት አቻ ሲለያዩ÷…

ድሬዳዋ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሣምንት መርሐ-ግብር የተገናኙት ድሬዳዋ እና ኢትዮያ ንግድ ባንክ ያለምንም ጎል አቻ ተለያይተዋል፡፡ በድሬዳዋ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኘው የዕለቱ መርሐ-ግብር መካሄዱን ሲቀጥል÷ 1 ሠዓት ላይ ሐዋሳ ከተማ አርባ…

እስከ አሁን ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ከ20 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ዋንጫ ገቢ ለማሰባሰብ በሶማሌ ክልል የነበረውን የአንድ ዓመት ቆይታ በማጠናቀቅ ዛሬ ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተላልፏል፡፡ በርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስፈጻሚ…

የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያን ጁሬስካ የተመራ ልዑክ የዓድዋ ድል መታሰቢን ጎበኘ፡፡ በተመሳሳይ ልዑኩ አብርኾት ቤተ-መጻሕፍትን እና በሥሩ የሚገኙ እንደ ሮቦቲክስ የመሳሰሉ ስልጠናዎች…

የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት ስልጠና ያጠናቀቁ ወጣቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት 11ኛ ዙር ሰልጣኞች ተመረቁ፡፡ ወጣቶቹ 1 ሺህ 444 ሲሆኑ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሥልጠናቸውን መከታተላቸው ተገልጿል፡፡ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ እና ከሁሉም ክልሎችና…

ቼክ ሪፐብሊክ ከአብርኾት ቤተ-መጻሕፍት ጋር እንደምትሠራ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቼክ ሩፐብሊክ አዲስ አበባ ከሚገኘው አብርኾት ቤተ-መጻሕፍት ጋር ቀጣይነት ያላቸው ሥራዎችን በትብብር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኗን አረጋገጠች፡፡ የሀገሪቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያን ጁሬስካ አብርኾት…

ኢትዮጵያ የኖትርዳም ጎቲክ ካቴድራል ዳግም ለአገልግሎት ክፍት በመሆኑ መልካም ምኞቷን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአምስት ዓመታት በፊት በቀጣሎ ጉዳት ደርሶበት ጥገና ሲደረግለት የነበረው ጥንታዊው የካቶሊክ ቤተ-ዕምነት የሆነው ኖትርዳም ጎቲክ ካቴድራል ጥገና ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ እድሳቱ ተጠናቅቆ ዳግም ወደ አገልግሎት መመለሱን ተከትሎም…