Fana: At a Speed of Life!

በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ አበረታች ውጤት መመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ላይ አበረታች ውጤቶችን አስመዝግባለች ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በአልጄሪያ እየተካሄደ ባለው 3ኛው የፓን አፍሪካ ስታርታፕ ኮንፈረንስ ላይ በሚኒስትር ዴዔታው…

በዓሉ በስኬት እንዲጠናቀቅ ላደረጉ አካላት ምሥጋና ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ 19ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል በታሰበው መሠረት በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምሥጋና አቀረቡ፡፡ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን…

ለሁላችን የሆነች ኢትዮጵያን እናፀናለን – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከስሜትና ጠርዝ ከረገጠ አዝማሚያ ታቅበን አንድነታችንን በማጠናከር ከሁላችን ለሁላችን የሆነች ኢትዮጵያን እናፀናለን ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባባሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት…

ጠንካራና የታፈረች ህብረ ብሔራዊት ሀገር ለመገንባት በጋራ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ መግባባት ይገባል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አንድነት የሚገለጥባት ድንቅ ምድር ናት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

የደቡብ ዕዝ የተወርዋሪ ኮርን ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በቁርጠኝነት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ዕዝ የተወርዋሪ ኮር አኩሪ የድል ልምዶች በተሞክሮ በመውሰድ ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በቁርጠኝነት እየተሠራ መሆኑን የኮሩ አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋዬ ገለጹ፡፡ የደቡብ ዕዝ የተወርዋሪ ኮከብ ኮር የሦስተኛ ዓመት የምስረታ በዓል “ተወርዋሪ…

19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት ተከብሮ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በአርባ ምንጭ ከተማ በስኬት ተከብሮ መጠናቀቁን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ ሰናይት ሰለሞን በሰጡት መግለጫ÷19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን…

ነጻነታችን የሚጋፋ ማንኛውንም የውጭ ሃይል በጋራ በማንበርከክ አንድነታችንን ጠብቀን ኖረናል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ሰላምና ነጻነታችን የሚጋፋ ማንኛውንም የውጭ ሃይል በጋራ በማንበርከክ አንድነታችን ጠብቀን ኖረናል ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ 19ኛውን የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል አስመልክተው በማህበራዊ…

ሀገራዊ ለውጡ ከይስሙላ ፌዴራሊዝም ወደ ዕውነተኛ ፌዴራሊዝም ያሸጋገረ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ ከይስሙላ ፌዴራሊዝም ወደ ዕውነተኛ ፌዴራሊዝም ያሸጋገረ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በአርባ ምንጭ ከተማ በታላቅ ድምቀት ተከበረ ። አቶ…

ገዢ ትርክትን በማጎልበት ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዢ ትርክትን በማጎልበት ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች…

ከለውጡ ወዲህ በሕዝቦች መካከል ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን የሚያጠነክሩ ሰፋፊ ሥራዎች ተሰርተዋል- አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ ወዲህ በህዝቦች መካከል ከልዩት ይልቅ አንድነትን ሊያጠነክሩ የሚያስችሉ ሰፋፊ ሥራዎች መሰራታቸውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ…