እየተተገበረ ያለው ሁሉን አቀፍ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለኢኮኖሚ ዲፕሎማሲው መነቃቃት ፈጥሯል- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እየተተገበረ ያለው ሁሉን አቀፍ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለኢኮኖሚ ዲፕሎማሲው መነቃቃት መፍጠሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በወቅታዊ፣ አካባቢያዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች…