Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት ያለፉት ዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ÷በግምገማ መድረኩ ያለፉት 9 ወራት ስኬታማ ስራዎችን በመፈተሽ ጥንካሬዎችን አጠናክሮ…

ኢትዮጵያ በ3ኛው የአፍሪካ-ኢራን ኢኮኖሚያዊ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቴህራን እየተካሄደ በሚገኘው 3ኛው የአፍሪካ-ኢራን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ጉባኤ እና በኢራን ዓለም አቀፍ ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ ጉባኤው በዋናነት በኢራን እና በአፍሪካ ሀገራት መካከል ያለውን የኢንዱስትሪ፣ የንግድና…

በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር የሩጫ ውድድር የኢትዮጵያ ፖሊስ አትሌቶች ከ1 እስከ 3 በመያዝ አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በተጀመረው 5ኛው የምሥራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት ድርጅት ስፖርት ውድድር የሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር የሩጫ ውድድር የኢትዮጵያ ፖሊስ አትሌቶች ከአንድ እስከ ሦስት በመውጣት አሸንፈዋል፡፡ በሌላ በኩል በወንዶች የአራት በ400 ሜትር…

የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ በድጋሚ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ25ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ-ግብር የነበረው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ በድጋሚ ተራዝሟል፡፡ በሐዋሳ ከተማ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ጨዋታው በዕለቱ ሳይደረግ ተራዝሞ የነበረው ጨዋታ ዛሬ ደግሞ…

አፍሪካን በሚመጥን ደረጃ ተባብረን እንሥራ- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ የተመሰረተበት 116ኛ ዓመት በዓል አስመልክቶ የሚካሄደው 5ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ኅብረት ድርጅት አባል ሀገራት የስፖርት ውድድር ተጀምሯል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውድድሩን ማስጀመራቸውንና የአፍሪካውያን…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከበርማውዝ  ጋር አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ከበርንማውዝ ጋር ያደረገውን ጨዋታ አንድ አቻ በሆነ ውጤት አጠናቅቋል፡፡ የበርንማውዝን ግብ  ሴሜኒዮ በመጀመሪያው አጋማሽ ሲያስቆጥር፤ ሆይሉንድ ማንቼስተር…

ሲዳማ ቡና በኢትዮጵያ ዋንጫ ለፍጻሜ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ሲዳማ ቡና መቻልን በመለያ ምት 7 ለ 6 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ሲዳማ ቡና በፍፃሜው ከወላይታ ድቻ ጋር ይገናኛል፡፡ ወላይታ ድቻ ትናንት በግማሽ ፍፃሜው ሸገር ከተማን በማሸነፍ ለፍጻሜ…

አቶ አህመድ ሺዴ ከአይ ኤም ኤፍ ምክትል ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ምክትል ማኔጂንግ ዳይሬክተር ናይጄል ክላርክ ጋር ተወያይቷል። በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ አፈጻጸም ላይ የተወያዩ…

በጃፓን በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ዳዊት ወልዴ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን ጊፉ ከተማ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ዳዊት ወልዴ አሸንፏል፡፡ ውድድሩን 1፡00፡06 በሆነ ሰዓት በመግባት በአንደኝነት ያጠናቀቀው አትሌት ዳዊት ወልዴ፤ በውድድሩ ሲሳተፍ የመጀመሪያው እንደሆነ ተገልጿል።…

በሴቶች የለንደን ማራቶን አትሌት ትዕግስት አሰፋ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ45ኛው የለንደን ማራቶን በሴቶች ምድብ የፓሪስ ኦሊምፒክ የብር ሜዳሊያ ባለቤቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በአንደኝነት አጠናቅቃለች፡፡ አትሌት ትግስት ርቀቱን ለመጨረስ 2 ሠዓት ከ15 ደቂቃ ከ50 ሠከንድ ፈጅቶባታል፡፡ በዚሁ ውድድር…