በጃል ሰኚ ነጋሳ የተመሩ የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት አባላት ከከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ ክልል መንግስት ጋር የሰላም ስምምነት ላይ የደረሰው በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራር ጃል ሰኚ ነጋሳ የተመራ የሠራዊቱ አባላት በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያን እና ሌሎች የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡
ከውይይቱ በኋላም የአዲስ…