በታዳሽ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን በማስፋት የነዳጅ ወጪን መቀነስ እንደሚገባ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታዳሽ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን በማስፋት የነዳጅ ወጪን መቀነስ እንደሚገባ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) አስገነዘቡ።
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የኤሌክትሪክና…