Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ባንክ ለጤናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ አዲስ ከተሾሙት የዓለም ባንክ ካንትሪ ዳይሬክተር ሚሪያም ሳሊም ጋር ባደረጉት ውይይት በቀጣይ በጤናው ዘርፍ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ ዳባ÷ ኢትዮጵያ በኮቪድ…

መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ በእሳት አደጋ ንብረታቸው ለወደመባቸው ወገኖች 20 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ሱቅ የተቃጠለባቸው ነጋዴዎችን በጊዜያዊነት መልሶ ለማቋቋም የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ የአሥተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ድጋፉን ሲያስረክቡ ባደረጉት…

የጎንደር ከተማ አሥተዳደር በኤሌክትሪክ ኃይል የሚንቀሳቀሱ አውቶብሶችን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር በኤሌክትሪክ ኃይል የሚንቀሳቀሱ የከተማ አውቶብሶችን ተረክቧል። የከተማ አውቶብሶቹ በበላይነህ ክንዴ ቢዝነስ ግሩፕ የተገጣጠሙ ሲሆን ፥126 ሚሊየን ብር ወጪ እንደተደረገባቸው እንዲሁም ነዳጅ እና ዘይት የማይጠቀሙ…

አምባሳደር ተሾመ ሹንዴ ከተመራጩ የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ሹንዴ በቅርቡ ከተመረጡት ከሶማሊላንድ አዲሱ ፕሬዚዳንት አብዱልራህማን ሞሃመድ አብዱላህ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ማድረጋቸውን የዘገበው ሃንጉል ፕረስ…

ጊኒ ለአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 ትግበራ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር እንደምትሰራ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጊኒ ለአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 ትግበራ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር እንደምትሰራ የኢኳቶሪያል ጊኒ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ማሪ ክሩዝ ኤቩና አንደሜ አስታወቁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኢኳቶሪያል ጊኒ ውጭ ጉዳይ…

የ59 ዓመቷ ካናዳዊት በ1 ስዓት ከ1ሺህ 500 በላይ ፑሻፖች በመስራት ክብረ-ወሰን ሰበረች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶናጄን ዊልዴ የተባለችው የ59 ዓመቷ ካናዳዊት በ1 ስዓት ከ1ሺህ 500 በላይ ፑሻፖች በመስራት የዓለም ክብረ ወሰን መስበሯ ተሰምቷል፡፡ ይህች ሴት በአንድ ስዓት ውስጥ 1ሺህ 575 ፑሻፖች የሰራች በዓለም የመጀመሪያዋ ሴት በመሆን በጊነስ ሪከርድስ…

የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ በላቅ ትጋት ማገልገላችንን እንቀጥላለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላምና ብልፅግና በማረጋገጥ በላቅ ትጋት ማገልገላችንን እንቀጥላለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ 'የሀሳብ ልዕልና…

በሰላሌ የተፈጸመው አሰቃቂ ድርጊት አንዱ ብሔር በሌላኛው እንዲነሳሳ ለማድረግ ነው – ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ሰላሌ-ደራ የተፈጸመው አሰቃቂ ድርጊት አንዱ ብሔር በሌላኛው ላይ ተነሳስቶ እልቂትና ብጥብጥ እንዲፈጠር ለማድረግ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

አፍሪካውያን ከኢንተርኔት ውጪ በመሆን ከዲጂታል ኢኮኖሚ እድሎች እንዳይገለሉ መረባረብ አለባቸው – ተመድ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን ከኢንተርኔት ውጪ በመሆን ከዲጂታል ኢኮኖሚው ግዙፍ እድሎች እንዳይገለሉ መረባረብ እንዳለባቸው በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ክላቨር ጋቴቴ ጥሪ አቀረቡ፡፡ 13ኛው የአፍሪካ የኢንተርኔት አስተዳደር…

ኢትዮ ቴሌኮም የኤሌክትሪክ መኪኖችና የባለሦስት እግር ተሽከርካሪ ዕጣ አወጣ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የሁለት ቢ.ዋይ.ዲ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪኖችንና አንድ ባለ 3 እግር ተሽከርካሪን ዕጣ ለባለእድለኞች አውጥቷል፡፡ ኩባንያው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መረጃ በመጀመሪያው ዙር ዕጣ ለወጣላቸው ሁለት የባለ 3 እግር…