Fana: At a Speed of Life!

19ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ኅበረብሔራዊ የፌዴራል ሥርዓቱን በሚያጸና መልኩ ማክበር ይገባል- አፈ ጉባዔ አገኘሁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ኅበረብሔራዊ የፌዴራል ሥርዓቱን በሚያጸና መልኩ ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪ ኮሚቴና የማኔጅመንት አባላት የበዓሉ…

የኢትዮ- ጂቡቲ የባቡር መስመር በሚያልፍባቸው የአፋር ክልል አካባቢዎችን አስመልክቶ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማህበር ስራ አስፈጻሚ ታከለ ዑማ (ኢ/ር) ከአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ጋር ኢትዮ- ጂቡቲ የባቡር መስመር በሚያልፍባቸው የክልሉ አካባቢዎች ላይ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ተወያይተዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ -ክፍል ሁለት

- ሰላምና ደህንነትን በተመለከተ ከማንም በላይ ሰላም እንፈልጋለን፡፡ ጦርነትን በተግባር እናውቀዋለን፤ አንፈልገውም፡፡ ከኃይል አማራጭ ይልቅ የሰላም አማራጭ ውጤቱ ከፍተኛ ነው፡፡ መንግስት ግጭቶች በሰላም እንዲፈቱ ቅድሚያ ሰጥቶ ሰርቷል፡፡ አሁንም ያለን አቋም የትኛውም አይነት…

የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ከሚያሳካ ማንኛውም ሀገርና ተቋም ጋር በትብብር እንሰራለን – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ከሚያሳካ ማንኛውም ሀገር እና ተቋም ጋር በትብብር እንሰራለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የኢትዮጵያን የሁለትዮሽ እና…

የኮሪደር ልማት ማለት ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማ መገንባት ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪደር ልማት ማለት ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማ መገንባት ማለት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮሪደር ልማትን በተመለከተ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ÷ ኮሪደር ልማት…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጅማሮ ሥራ ጥሩ የሚባል ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጅማሮ ሥራ ጥሩ የሚባል ነው ሲሉ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ስብስባውን እያካሄደ ነው፡፡ ጠ/ሚ ዐቢይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዲፕሎማሲን  በሚመለከት ለምክር ቤት አባላት ከሰጡት ማብራሪያ መካከል፡-

👉 የኢትጵያ ፖሊሲ ከተቻለ ከሁሉም ጋር በሰላምና በትብብር እንዲሁም ሰጥቶ በመቀበል መርህ መኖር ነው፤ ከሰላም ትርፋማ ስለምንሆን፡፡ 👉 ስለብሔራዊ ጥቅማችን እንዴት እንተባበር በሚል ነው የምንሰራው፡፡ ከዚህ ቀደም ደሃ ናቸው፣ በውስጣቸው ችግር አለባቸው፣ ፍላጎታቸውን እንዳሻቸው አያደርጉም ብለው…

ምክር ቤቱ የቀረበለትን ሞሽን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክር ቤቱ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም በፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ የቀረበውን የ2017 የመንግሥት የትኩረት አቅጣጫ ሞሽን አፀደቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 3ኛ…

በአማራ ክልል በርካታ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አሁን ላይ በርካታ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሰላምና ደህንነትን በተመለከተ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ስለአማራ ክልል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሰላምና ጸጥታን በሚመለከት ለምክር ቤት አባላት ከሰጡት ማብራሪያ መካከል፡-

👉 በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች ከሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ጋር ንግግር አለን፤ ንግግር የሌለ እንዳይመስላችሁ፡፡ 👉 ንግግር የሚያደርጉትን እና ሰላም የሚፈልጉትን ሰዎች እንዴት ትነጋገራለህ ከዚህ መንግስት ጋር ብለው የሚወቅሱ ሰዎች ደግሞ አሉ፤ በዚህ ጊዜ ሰላም ፈላጊዎቹ ይደበቃሉ እንጂ ንግግር የለም…