Fana: At a Speed of Life!

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በብቃት ላይ የተመሠረተ አመራር እንዲኖር እየተሰራ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በብቃት ላይ የተመሠረተ አመራር እንዲኖር እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አስታወቁ፡፡ ትምህርት ሚኒስቴርና የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ…

ካናቢስ የተሰኘውን የተከለከለ አደንዛዥ ዕጽ ሲያመርት የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ማያ ከተማ ሀረማያ ክፍለ ከተማ በአቋራጭ መበልጸግን በማሰብ ካናቢስ የተሰኘውን የተከለከለ አደንዛዥ ዕጽ ሲያመርት የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የከተማው ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ህብረተሰቡ ለፖሊስ ባደረሰው ጥቆማ መሰረት አቶ…

ከአሰሪዎቿ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረትና ገንዘብ የሰረቀችው የቤት ሰራተኛ በቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሰሪዎቿ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረትና ገንዘብ የሰረቀችው የቤት ሰራተኛ በቁጥጥር ስር መዋሏን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ወንጀሉ የተፈፀመው ጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ልዩ ስሙ አያት ዞን…

በኦሮሚያ ክልል የሩዝ ሰብል ምርት መሰብሰብ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2016/17 የምርት ዘመን በመኸር ወቅት የለማ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በላይ የሩዝ ሰብል ምርት መሰብሰብ ጀመረ፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ሃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ በጅማ ዞን ሸቤ ሶምቦ ወረዳ ተገኝተው የሩዝ ምርት…

ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አምረፍ ሄልዝ አፍሪካ የተባለው ድርጅት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የጤና ስራ ለመደገፍ የሕክምና ቁሳቁስ በበቂ ሁኔታ እንደሚያስፈልግም የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ፋብሪካን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጋምቤላ ክልል የተገነባውን ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ኢትኖ ማይኒንግ የአኮቦ ሚኒራልስ ኩባንያ መጋቢ…

የምግብ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ በክልሉ ግብርና ቢሮ በምግብ ስርዓት…

የአፍሪካ ኢንተርኔት አስተዳደር ኮንፈረንስ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 13ኛው የአፍሪካ ኢንተርኔት አስተዳደር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። “ዲጂታል አፍሪካን እውን ለማድረግ ጠንካራ ባለድርሻ አካላትን መገንባት ያስፈልጋል” በሚል መሪ ሐሳብም ዛሬ ከፓርላማ አባላት ጋር ወይይት ተደርጓል። በዚሁ…

የዓለም የቱሪዝም ቀን በኦሮሚያ ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የቱሪዝም ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ45ኛ ጊዜ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ37ኛ ጊዜ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ ዛሬን ጨምሮ ለሚቀጥሉት ሁለት ቀናት ይከበራል። ‘’ቱሪዝም ለሰላም’’ በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ አርሲ ዞን…

የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት ወደ ማዕከላት የማስገባት ሒደት ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ተዋጊዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ትጥቅ የማስፈታትና ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የማስገባት ሥራ በነገው ዕለት እንደሚጀምር የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን በሰጡት መግለጫ÷ ተቋሙ የተሰጠውን ሀገራዊ…