Fana: At a Speed of Life!

ፖሊስን በቴክኖሎጂ ለማላቅና ለማዘመን በትኩረት እየተሠራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላምና የልማት ኃይል የሆነውን ፖሊስ በቴክኖሎጂ ለማላቅ፣ በሥልጠና ለማዘመን፣ የሥራ ቦታዎችን ምቹ ለማድረግና በሰው ኃይል ለማጠናከር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ…

የፖሊስን ሁለንተናዊ ብቃት ለማሳደግ እየተሰራ ነው – ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ሁለንተናዊ ብቃቱን በማሳደግ ህገ መንግስታዊ ተልዕኮውን ለመወጣት እየሰራ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ተናገሩ። የ25ኛ ዙር መሰረታዊ ሰልጣኝ የፖሊስ አባላት የምረቃ ሥነ ሥርዓት ምክትል ጠቅላይ…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪውን አቅም በማሳደግ ለነገ መሰረት የሚጥል ነው -ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪውን የማምረት አቅም በማሳደግ ለነገ መሰረት የሚጥል ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ የሚገኘውን የኢትዮጵያ…

ገዢ ትርክትን ለማስረጽና ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለመገንባት የቋንቋ ልማት ላይ መስራት ይገባል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዢ ትርክትን ለማስረጽ እና ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለመገንባት የቋንቋ ልማት ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ "የብዝሃ ቋንቋ ልማት ለሕብረ ብሔራዊ መግባባት" በሚል መሪ ሃሳብ የባለድርሻ አካላት ውይይት…

ከ128 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ128 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የወልዲያ አረዳ መካከለኛ የመስኖ ፕሮጀክት ተመርቋል። ፕሮጀክቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)…

ፋይዳ ለኢትዮጵያ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ የፊታችን እሑድ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋይዳ ለኢትዮጵያ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ግንቦት 3 ቀን 2017 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ዩዳሔ አርአያስላሴ በሰጡት መግለጫ÷ፋይዳ መታወቂያ…

ዩኒቨርሲቲዎች ችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎችን በማቅረብ የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች ችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎችን በማቅረብና በመተግበር የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 24ኛው የጋራ ፎረም ጉባዔ በወሎ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ ግብ አማኑኤል ኤርቦ ከመረብ አሳርፏል፡፡ የሊጉ…

በኮሪደር ልማት የመዲናዋን ቅርሶች በማደስ እንደ አዲስ ማስተዋወቅ ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች የመዲናዋን ቅርሶች በማደስና ለአገልግሎት ክፍት በማድረግ እንደ አዲስ እንዲተዋወቁ ማስቻላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። በመዲናዋ በበርካታ ቦታዎች…

የኢትዮ እስራኤል ቢዝነስ ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና እስራኤል የቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ፎረሙ የሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በተገኙበት እየተካሄደ ሲሆን÷ የኢትዮጵያ እና እስራኤልን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት…