Fana: At a Speed of Life!

ለጎንደር ከተማ ሁለተኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሀብት ለማሰባሰብ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለጎንደር ከተማ ሁለተኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ ሀብት ለማሰበሰብ ያለመ ውይይት በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይን ጨምሮ ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

የማር ምርትን ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ውጤት አምጥቷል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የማር ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ተጨባጭ ውጤት አምጥቷል ሲሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ተናገሩ። በጅማ ከተማ የማር ምርትን የሚያስተዋውቅ ንግድና ኤግዚቢሽን እየተካሄ ይገኛል። ግርማ አመንቴ…

የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለአርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለ84ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ኤምባሲዎቹ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢትዮጵያ አርበኞች ለሀገራቸው ነጻነት…

የአርበኞች ቀን የቅኝ ግዛት እሳቤ በአፍሪካ ምድር መሸነፍ እንደሚችል ዳግም የተገለጠበት ነው- ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርበኞች ቀን (የድል ቀን) የቅኝ ግዛት እሳቤ በአፍሪካ ምድር መሸነፍ እንደሚችል ዳግም የተገለጠበት ብርቱ የተጋድሎ መገለጫ መሆኑን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አስገነዘቡ፡፡ 84ኛው የጀግኖች አርበኞች የድል ቀን አራት ኪሎ በሚገኘው የድል…

የወጪ ጭነት 14 በመቶ ማደጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የወጪ ጭነት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር 14 በመቶ ማደጉን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ ደንጌ ቦሩ ገለጹ፡፡ እያደገ የመጣውን የወጪ እና ገቢ ጭነት ከማሳለጥ አኳያ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፤…

የዘመኑ አርበኝነት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን በተደጋጋሚ በሚያስተላልፉት መልዕክት ‘ኢትዮጵያ የምታክብረው የድል ቀን እንጂ የነጻነት ቀን አይደለም’ ይላሉ። ይህ የነጻነት ቀን በነጻ የተገኘ ሳይሆን ቀደምት…

ፕሬዚዳንት ታዬ በአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 84ኛው የአርበኞች የድል በዓል ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት በአራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው፡፡ በአከባበሩ ላይም ፕሬዚዳንት ታዬ በአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። የሀገር መከላከያ…

በደን ልማትና ጥበቃ ዘርፍ የሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት እያደገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደን ሽፋንን ለማሳደግ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት የሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት እያደገ መምጣቱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ፡፡ ከደን ውጤቶች ሮያሊት ገቢ እስከዚህ ወር ድረስ ከ27 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ…

የዘመኑን ዐርበኝነት እውን ለማድረግ ራስን ለመቻል በሚደረጉ የልማት ሥራዎች ዙሪያ-መለስ ትጋት ከኹሉም ዜጎች ይጠበቃል። -የኢፌዲሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት 84ኛውን የዐርበኞች ቀን በማስመልከት ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው ኢትዮጵያ በየታሪክ እጥፋቱ ነፃነቷን አስጠብቃ በጀግኖች ዐርበኞቿ ደም እና ዐጥንት ተከብራ ኖራለች፤ ለዚህም ለጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች…

84ኛው የአርበኞች ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 84ኛው የአርበኞች ቀን በአራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው። በበዓሉም የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማሕበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴን መስፍን፣ አርበኞች፣ የአርበኛ ቤተሰቦች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና…