የሀገር ውስጥ ዜና ለጎንደር ከተማ ሁለተኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሀብት ለማሰባሰብ ውይይት እየተካሄደ ነው Abiy Getahun May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለጎንደር ከተማ ሁለተኛ ዙር የኮሪደር ልማት ሥራ ሀብት ለማሰበሰብ ያለመ ውይይት በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይን ጨምሮ ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…
ቢዝነስ የማር ምርትን ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ውጤት አምጥቷል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) Abiy Getahun May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የማር ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ተጨባጭ ውጤት አምጥቷል ሲሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ተናገሩ። በጅማ ከተማ የማር ምርትን የሚያስተዋውቅ ንግድና ኤግዚቢሽን እየተካሄ ይገኛል። ግርማ አመንቴ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለአርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለ84ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ኤምባሲዎቹ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢትዮጵያ አርበኞች ለሀገራቸው ነጻነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአርበኞች ቀን የቅኝ ግዛት እሳቤ በአፍሪካ ምድር መሸነፍ እንደሚችል ዳግም የተገለጠበት ነው- ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርበኞች ቀን (የድል ቀን) የቅኝ ግዛት እሳቤ በአፍሪካ ምድር መሸነፍ እንደሚችል ዳግም የተገለጠበት ብርቱ የተጋድሎ መገለጫ መሆኑን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አስገነዘቡ፡፡ 84ኛው የጀግኖች አርበኞች የድል ቀን አራት ኪሎ በሚገኘው የድል…
የሀገር ውስጥ ዜና የወጪ ጭነት 14 በመቶ ማደጉ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የወጪ ጭነት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር 14 በመቶ ማደጉን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ ደንጌ ቦሩ ገለጹ፡፡ እያደገ የመጣውን የወጪ እና ገቢ ጭነት ከማሳለጥ አኳያ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፤…
የሀገር ውስጥ ዜና የዘመኑ አርበኝነት ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን በተደጋጋሚ በሚያስተላልፉት መልዕክት ‘ኢትዮጵያ የምታክብረው የድል ቀን እንጂ የነጻነት ቀን አይደለም’ ይላሉ። ይህ የነጻነት ቀን በነጻ የተገኘ ሳይሆን ቀደምት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ በአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት የአበባ ጉንጉን አኖሩ ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 84ኛው የአርበኞች የድል በዓል ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት በአራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው፡፡ በአከባበሩ ላይም ፕሬዚዳንት ታዬ በአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። የሀገር መከላከያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደን ልማትና ጥበቃ ዘርፍ የሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት እያደገ ነው ተባለ ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደን ሽፋንን ለማሳደግ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት የሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት እያደገ መምጣቱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ፡፡ ከደን ውጤቶች ሮያሊት ገቢ እስከዚህ ወር ድረስ ከ27 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዘመኑን ዐርበኝነት እውን ለማድረግ ራስን ለመቻል በሚደረጉ የልማት ሥራዎች ዙሪያ-መለስ ትጋት ከኹሉም ዜጎች ይጠበቃል። -የኢፌዲሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን… ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት 84ኛውን የዐርበኞች ቀን በማስመልከት ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው ኢትዮጵያ በየታሪክ እጥፋቱ ነፃነቷን አስጠብቃ በጀግኖች ዐርበኞቿ ደም እና ዐጥንት ተከብራ ኖራለች፤ ለዚህም ለጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች…
የሀገር ውስጥ ዜና 84ኛው የአርበኞች ቀን እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው May 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 84ኛው የአርበኞች ቀን በአራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው። በበዓሉም የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማሕበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴን መስፍን፣ አርበኞች፣ የአርበኛ ቤተሰቦች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና…