Fana: At a Speed of Life!

መቐለ 70 እንደርታ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ3ኛ ሳምንት ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መቐለ 70 እንደርታ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ያሬድ ብርሃኑ የመቐለ 70 እንደርታን ብቸኛ ግብ ከመረብ አሳርፏል፡፡ የሊጉ መርሐ ግብር ሲቀጥል ምሽት…

አቶ ጥላሁን አረካ ከተማ አቅራቢያ ለሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ የሚደረገውን ዝግጅት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ አቅራቢያ ለሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ የሚደረገውን ዝግጅት ጎብኝተዋል፡፡ ጉብኝቱ የአውሮፕላን ማረፊያው ግንባታ በተያዘለት ጊዜ ተጠናቅቆ አገልግሎት መስጠት…

6ኛው የኮሜሳ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች ንግድ ትርዒት በኢትዮጵያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ሴት ሥራ ፈጣሪዎች ንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡ 21 የኮሜሳ አባል ሀገራትን የሚያሳትፈው 6ኛው የኮሜሳ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች የንግድ ትርዒት በፈረንጆቹ…

የግሸን ማርያምን የንግሥ በዓልን ለማክበር እንግዶች እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በየዓመቱ መስከረም 21 ቀን የሚከበረውን የግሸን ማርያም የንግሥ በዓል ለማክበር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አማኞች እና ቱሪስቶች ወደ ቦታው እየገቡ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ አስያ ኢሳ…

በአማራ ክልል 5 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ደብተር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አባይ ሕትመትና ወረቀት ፓኬጂንግ ፋብሪካ በአማራ ክልል በገንዘብ እጥረት ሳቢያ ትምህርት መከታተል ላልቻሉ ተማሪዎች 5 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚያውጣ ደብተር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የተጀመሩ የኮሪደር ልማት ስራዎችን አፈጻጸም ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የተጀመሩ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ገምግመዋል፡፡ ከንቲባዋ ባለፉት ሁለት ቀናት በኮሪደር ልማት ስራ የተጀመሩ የታክሲ እና አውቶቡስ ተርሚናሎች፣ የመኪና ማቆሚያዎች እንዲሁም የፒያሳ…

ኦምኒፖል ኩባንያ ኤል410-ኤንጂ የተሰኘ አውሮፕላን ለኢትዮጵያ ሊያቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቼክ ሪፐብሊክ ኩባንያ የሆነው ኦምኒፖል ለመንገደኞችና ለጭነት ማጓጓዣ የሚውል ኤል410-ኤንጂ የተሰኘ አነስተኛ አውሮፕላን ለኢትዮጵያ ገበያ ሊያቀርብ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 19 ሰዎችን የመጫን አቅም ያለው እና ዘርፈ ብዙ ጥቅም…

የኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ማኅበራዊ ጥበቃን በገንዘብ ለመደገፍ ጥሩ ዕድል መፍጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ማኅበራዊ ጥበቃን በገንዘብ ለመደገፍ ጥሩ ዕድል መፍጠሩን የዓለም ባንክ ተወካዮች ገለጹ፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የሥራ ሃላፊዎች ከዓለም ባንክ ተወካዮች ጋር በማህበራዊ ጥበቃ የፖሊሲ…

ማሪን ሌፔ የአውሮፓ ህብረት ገንዘብን ያለ አግባብ ጥቅም ላይ በማዋል ተወነጀሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ናሽናል ራሊ ፓርቲ የረጅም ጊዜ መሪ የሆኑት ማሪን ሌፔ እና አባላቶቻቸው የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ገንዘብን ያለ አግባብ ጥቅም ላይ በማዋል ውንጀላ ቀረበባቸው። ከማሪን ሌፔ በተጨማሪ ከ20 በላይ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮችም ውንጀላ…

የኢሬቻ 2017 ኤክስፖ በአዲስ አበባ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ 2017 ኤክስፖ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ተከፈተ። በሀገሬ ኢቨንት እና ፕሮሞሽን ተዘጋጅቶ ከዛሬ ጀምሮ በሚካሄደው ኢሬቻ 2017 ኤክስፖ የፓናል ውይይት፣ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ ባዛርና የተለያዩ ሁነቶች እንደሚካሄዱ ተገልጿል።…