Fana: At a Speed of Life!

የምግብ ስርዓትን የሚያጠናክር የልምድ ልውውጥ አድርገናል- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከብራዚል-አፍሪካ ጉባዔ ጎን ለጎን የምግብ ስርዓትን የሚያጠናክሩ የልምድ ልውውጥ መድረኮች መካሄዳቸውን ገለጹ፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በ2ኛው የብራዚል-አፍሪካ የምግብ ዋስትና፣…

አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ሥራ መግባት ለኮንስትራክሽን ዘርፉ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ሥራ መግባታቸው በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለተሰማሩ አልሚዎች ምቹ አጋጣሚ መፍጠሩን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ታዬ በድሬዳዋ ከተማ የተገነባውን የፓዮኔር ሲሚንቶ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ…

የሌማት ትሩፋት ለማር ምርታማነት እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ ለማጠናከር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ። "ንቦችን እንጠብቅ" በሚል መሪ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በብራዚል-አፍሪካ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ በ2ኛው የብራዚል-አፍሪካ የምግብ ዋስትና፣ ረሃብን መከላከል እና የገጠር ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ በብራዚል ዋና ከተማ ብራዚሊያ ዛሬ የተጀመረው ጉባዔው፥ ‎በብራዚልና…

አይዲ ፎር አፍሪካ ቁርጠኛ የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴ ነው – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አይዲ ፎር አፍሪካ ጠንካራና ኃላፊነት የሚሰማቸው የማንነት ዐውዶችን በመገንባት የአፍሪካ ሀገራትን ለመደገፍ ቁርጠኛ የሆነ የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የአይዲ ፎር አፍሪካ - 2025…

በኦሮሚያ ክልል 142 ሺህ ሜትሪክ ቶን ማር ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት እስካሁን 142 ሺህ ሜትሪክ ቶን ማር መመረቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ። የቢሮው የማር ኢኒሺየቲቭ አስተባባሪ ቶሌራ ኩምሳ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤ በክልሉ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ እየተተገበረ…

ፋይዳ አማራጭ ሳይሆን አስፈላጊ መሠረተ ልማት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋይዳ የዲጂታል ማንነት ሥርዓት ከአሁን በኋላ አማራጭ ሳይሆን አስፈላጊ መሠረተ ልማት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የአይዲ ፎር-2025 ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤን በይፋ…

15 ሚሊየን ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 15 ሚሊየን ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ መሆናቸውን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮዳሄ አርዓያሥላሴ ገለጹ፡፡ የአይዲ ፎር አፍሪካ-2025 ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ዋና…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለመኸር እርሻ የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ላይ ክፍተት እንዳይፈጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለመኸር እርሻ የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ላይ ክፍተት እንዳይፈጠር እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የግብርና ግብዓት ዘርፍ ኃላፊ ግዳልቅ አልቅሚ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን በሚልቅ ወጪ የሊዝ ፋይናንስ ማሽነሪ አቅርቦት ተመቻችቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ1 ቢሊየን 325 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሊዝ ፋይናንስ ማሽነሪ አቅርቦት መመቻቸቱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አባስ መሐመድ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤…