የምግብ ስርዓትን የሚያጠናክር የልምድ ልውውጥ አድርገናል- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከብራዚል-አፍሪካ ጉባዔ ጎን ለጎን የምግብ ስርዓትን የሚያጠናክሩ የልምድ ልውውጥ መድረኮች መካሄዳቸውን ገለጹ፡፡
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በ2ኛው የብራዚል-አፍሪካ የምግብ ዋስትና፣…