የካፒታል ገበያ ለግሉ ዘርፍ መጠናከርና ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ ጉልህ አበርክቶ እንዳለው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የካፒታል ገበያ ለግሉ ዘርፍ መጠናከርና ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ ጉልህ አበርክቶ እንዳለው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሀና ተኸልቁ ገለጹ።
ዋና ዳይሬክተሯ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ…