Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ሕግ የማስከበር ርምጃ እየተወሰደ ነው- የክልሉ መንግሥት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተፈጠረውን የሰላም እጦት ለማስተካከል ሕግ የማስከበር ርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ፡፡ የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) እና የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ…

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጪ የመሸፈን ድርሻውን ወደ 60 በመቶ ለማድረስ እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2017 በጀት ዓመት 20 ቢሊየን ብር ገቢ በመሰብሰብ የክልሉን ወጪ የመሸፈን ድርሻ 60 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው የክረምት የገቢ አሰባሰብ የንቅናቄ ስራዎችንና በዘርፉ…

የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ መርሐ-ግብር የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እያገዘ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተተገበረ ያለው የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ መርሐ-ግብር በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እያገዘ ነው ተባለ፡፡ መርሐ-ግብሩ በኢትዮጵያ መንግሥትና በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ በአብዛኛው የሀገሪቷ ክፍሎች…

ማኅበሩ ከዳያስፖራዎች ያሰባሰበውን አጀንዳ ለኮሚሽኑ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዳያስፖራዎች ማኅበር በውጭ ከሚኖሩ እና ይኖሩ ከነበሩ ዳያስፖራዎች ያሰባሰበውን አጀንዳ ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከበ፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) አጀንዳዎቹን በተረከቡበት ወቅት÷ በምክክሩ ከአምስቱ…

አምባሳደር ሰኒ ሮግስትሩፕ ኢትዮጵያ ለቀጣናዊ ሰላም መከበር ቁልፍ ሚና አላት አሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ሰላምና ጸጥታ በማስከበር ረገድ ቁልፍ ሚና መጫወቷን በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ሰኒ ሮግስትሩፕ ተናገሩ። አምባሳደሩ ኢትዮጵያ ሰላምና ጸጥታን በተመለከተ በዓለም አቀፍና አኅጉራዊ መድረክ ያበረከተችውን…

ኢሬቻ በድምቀት እንዲከበር የፀጥታና ደኅንነት አካላት ወደ ሥራ መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እና በቢሾፍቱ ከተሞች የሚከበሩ የኢሬቻ በዓላት ያለምንም የጸጥታ ሥጋት በድምቀት እንዲከበሩ የፀጥታና ደኅንነት አካላት ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሥራ መግባታቸው ተገለጸ፡፡ የፀጥታና ደኅንነት አካላት የመስቀል ደመራ በዓልን…

የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማስፋፊያ ግንባታ በ300 ሚሊየን ዶላር ሊከናወን ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሁለተኛ ምዕራፍ የማስፋፊያ ግንባታ በ300 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማከናወን ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን ገለጸ። የኢንዱስትሪ ፓርኩ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ግርማ ቱፋ÷ በመጀመሪያው ዙር የተናከነወነው የኢንዱስትሪ ፓርኩ…

መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በልማት ግንባታ ላይ እያደረጉት ያለው ጥረት ሊጠናከር ይገባል – ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ከመንግስት ጋር በሰላምና ልማት ግንባታ ላይ እያደረጉት ያለው ጥረት ሊጠናከር ይገባል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ አሳሰቡ። ርዕሰ መስተዳድሯ ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን…

በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት የፐርፐዝ ብላክ የቦርድ አስፈጻሚዎች ላይ ክስ መመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በማታለል ሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት የፐርፐዝ ብላክ የቦርድ አስፈጻሚን ጨምሮ በአራት ግለሰቦች ላይ ክስ የመመስረቻያ ጊዜ ተፈቅዷል፡፡ የክስ መመስረቻያ ጊዜ ለዐቃቤ ሕግ የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ተረኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት…

በታይላንድ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ከ20 በላይ ህጻናት ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በታይላንድ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ከ20 በላይ ህጻናት ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተገልጿል፡፡ ከታይላንድ ዋና ከተማ ባንኮክ ወጣ ብሎ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውቶቡስ ተጋጭቶ በእሳት መያያዙም ነው የተጠቆመው፡፡ አደጋው…