የጢያ ትክል ድንጋይ አካባቢን ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ለማልማት የዲዛይን ሥራ ተጠናቋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጢያ ትክል ድንጋይ ዓለም አቀፍ መካነ-ቅርስ አካባቢን ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ለማልማት የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡
የቢሮው ኃላፊ ሳሙኤል መንገሻ ከፋና ዲጂታል ጋር…