የተረጋገጠው ሰላም ለተሰሩት የልማት አውታሮች ጉልህ ሚና አለው – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የተረጋገጠው አስተማማኝ ሰላምና መረጋጋት ለተሰሩት የልማት አውታሮች ጉልህ ሚና እንዳለው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ገለፁ።
ብልፅግና ፓርቲ "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ቃል ባለፉት አምስት አመታት በሁሉም…