Fana: At a Speed of Life!

ለላቀ የሕዝብ ተጠቃሚነት መትጋት ይገባል- አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የበጀት ዓመት ለላቀ የሕዝብ ተጠቃሚነት በትጋት መሥራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው አስገነዘቡ፡፡ የክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ አቶ እንዳሻው በሰጡት የሥራ…

በኦሮሚያ ክልል በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው ችግኝ ተከላ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር ኦሮሚያ ክልል ዝግጅቱን አጠናቀቀ፡፡ በዚሁ መሠረት የመትከያ ሥፍራ፣ የሚተከሉ ችግኞች ዓይነት እና ብዛት ልየታ መጠናቀቁን የገለጹት የክልሉ…

አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ከዩ ኤስ ኤይድ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ስኮት ሆክላንደር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸው በጥር ወር 2016 ዓ.ም ይፋ የተደረገውና በቆላማ አካባቢዎች…

ሰራተኞች በክህሎታቸው ተመዝነው የሚያገለግሉበት አሰራር ተግባራዊ ይደረጋል – ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የመንግስት ሰራተኞች በዕውቀታቸውና ባላቸው ክህሎት ተመዝነው የሚያገለግሉበት አሰራር ተግባራዊ እንደሚደረግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። በክልሉ የመንግስት ሰራተኞች አፈፃፀም ምዘና ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ…

አርብቶ አደሩ የአየር ንብረት ለውጥ ጫናን ለመቋቋም የሚያደርገውን ጥረት የሚያግዝ ፕሮግራም ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሩ የአየር ንብረት ለውጥ ጫናን ለመቋቋም የሚያደርገውን ጥረት የሚያግዝ ፕሮግራም ይፋ ሆነ። የግብርና ሚኒስቴር ከዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ጋር የፕሮግራም ስምምነቱን ተፈራርሟል፡፡ የስምምነት ፊርማውን…

የሕዝባችንን ዘላቂ ሰላም ለማሻገር መሥራት ይጠበቅብናል – አቶ ደሳለኝ ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው በጀት ዓመት እንደ አመራር በአንድነት የሕዝባችንን ዘላቂ ሰላምና ጥቅም ለማሻገር መሥራት ይጠበቅብናል ሲሉ በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ እና የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ደሳለኝ ጣሰው አስገነዘቡ፡፡…

አየር መንገዱ በጎፋ ዞን ለተጎዱ ወገኖች ከ 6 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የግንባታ ዕቃዎች ድጋፍ አድርጓል። የአየር መንገዱ ፋውንዴሽን ክፍል ኃላፊ ሰናይት…

የከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ተቆጣጣሪ አካል ማቋቋሚያ ሕጋዊ ማዕቀፍ ላይ ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በተዘጋጀው የከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተቆጣጣሪ ማቋቋሚያ ሕጋዊ ማዕቀፍ ላይ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር )÷ ከጉዳዩ ጋር ተያይዞ የሚታዩ…

በአማራ ክልል በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው ችግኝ ተከላ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው አረንጓዴ ዐሻራ የማኖር መርሐ-ግብር የአማራ ክልል ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ በዚሁ መሠረት ችግኝ ተከላ የሚከናወንባቸውን ሥፍራዎችን ጨምሮ የችግኝ ዓይነቶችን…

የሽግግር ፍትሕ ትግበራ ፍኖተ-ካርታ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሽግግር ፍትሕ ትግበራ ፍኖተ-ካርታ ዝግጅት ተጠናቅቆ ወደ ሥራ መገባቱን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ሚያዝያ 9 ቀን 2016 ዓ.ም በሚኒስትሮች ም/ቤት መፅደቁን…