Fana: At a Speed of Life!

የተረጋገጠው ሰላም ለተሰሩት የልማት አውታሮች ጉልህ ሚና አለው – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የተረጋገጠው አስተማማኝ ሰላምና መረጋጋት ለተሰሩት የልማት አውታሮች ጉልህ ሚና እንዳለው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ገለፁ። ብልፅግና ፓርቲ "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ቃል ባለፉት አምስት አመታት በሁሉም…

የከተማ አስተዳደሩ ከባለሃብቶች ጋር በመተባበር የገነባቸው ቤቶች ለነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከከተማው ባለሃብቶች ጋር በመተባበር የገነባቸውን ቤቶችና የመስሪያ ቦታዎች ለነዋሪዎች አስተላለፈ፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷ በለሚ ኩራ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ እና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች…

አቶ አደም ፋራህ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የገና በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አቶ አደም በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

አየር ኃይሉን ቀዳሚ ተቋም ለማድረግ የተያዘው ራዕይ በትክክለኛው መስመር እየተጓዘ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በ2022 ከአፍሪካ ቀዳሚ ተመራጭ የአቪዬሽን ተቋም ለማድረግ የተያዘው ራዕይ በትክክለኛው መስመር እየተጓዘ መሆኑን የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ አየር ኃይሉ…

የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ለሰው ልጆች ፍቅርን በመስጠትና በመረዳዳት ማክበር ይገባል – የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝበ ክርስቲያኑ የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓልን ለሰው ልጆች ፍቅርንና ሰላምን በመስጠት እንዲሁም በመረዳዳትና በአብሮነት ማክበር እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች ገለፁ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት…

የሀገር ባለውለታ …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በምዕራብ ወለጋ ዞን ቦጂ ድርመጂ ወረዳ ከአቶ ደመቅሳ ሰንበቶ እና ወ/ሮ ናንሲሴ ሰርዳ ተወለዱ፡፡ የቤተሰቡ አራተኛ እና ብቸኛ ወንድ ልጅ የሆኑት አቶ ቡልቻ አባታቸውን ገና በለጋ እድሜያቸው ነበር ያጡት፡፡…

ከ2 ሚሊየን በላይ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ2 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ባለፉት ስድስት ወራት ከክህሎት ልማት፣ ሥራ ዕድል ፈጠራ እና ከአሰሪና…

አፈ ጉባዔ ታገሰ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የገና በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አፈ ጉባዔ ታገሰ በመልዕክታቸው÷”መላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችንና መድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገና በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በኢትዮጵያ ፖለቲካ የሰላማዊ ትግል ውስጥ ትልቅ…