Fana: At a Speed of Life!

ሃማስ የጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነትን የሚያደናቅፉ ጉዳዮችን ለመፍታት የቀረበውን ሃሳብ እንዲቀበል አሜሪካ አሳሰበች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ የጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነትን የሚያደናቅፉ አለመግባባቶችን ለመፍታት የቀረበውን ሃሳብ እንዲቀበል አሜሪካ አሳስባለች፡፡ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በትናንትናው ዕለት ከእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር…

የ2024 የአፍሪካ ሕብረት መሪ ቃልን አስመልክቶ የተዘጋጀ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የ2024 የትምህርት መሪ ቃል አከባበርን በማስመልከት የተዘጋጀ መድረክ በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል። መድረኩን የአፍሪካ ሕብረት የልማት ኤጀንሲ (አውዳ-ኔፓድ) እና የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ከተለያዩ…

ክልሎች በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው ችግኝ ተከላ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች በሀገር አቀፍ ደረጃ የፊታችን ዓርብ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን አስታውቀዋል፡፡ በዚሁ መሠረት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ከልል የመትከያ ቦታን ጨምሮ የችግኞችን ዓይነትና…

የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ቋሚ ኤግዚቢሽን በመጪው እሑድ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስትና በግሉ ዘርፍ ተሳትፎ የተገነባ የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ቋሚ ኤግዚቢሽን ማዕከል የፊታችን እሑድ የሚመረቅ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)÷ ከነሐሴ 19 እስከ…

አገልግሎቱ በጽሑፍ የሕግ ማስጠንቀቂያ በመስጠትና በፍ/ቤት ውሳኔ ከ351 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በጽሑፍ የሕግ ማስጠንቀቂያ በመስጠት እና በፍርድ ቤት በተሰጠ ውሳኔ 351 ሚሊየን 385 ሺህ 63 ብር ገቢ ማግኘቱን ገለጸ፡፡ ገቢው የተገኘው ውዝፍ ወርሐዊ የፍጆታ ክፍያ ካለባቸው…

3ኛው የኦሮሞ አባገዳዎች ሕብረት ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 3ኛው የኦሮሞ አባገዳዎች ሕብረት ጉባዔ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው ከሁሉም የኦሮሚያ ክልል ዞኖች የተወጣጡ አባገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች ተሳትፈዋል፡፡ ትውልዱን በማስተማር፣ አንድነትን በማጠናከር እና ሰላምን በማስጠበቅ ረገድ…

“በአንድ መጽሐፍ ለአንድ ተማሪ” ኢንሼቲቭ የታተሙ መጻሕፍት ሥርጭት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል “በአንድ መጽሐፍ ለአንድ ተማሪ” ኢንሼቲቭ የገንዘብ ድጋፍ የታተሙ መጻሕፍት ሥርጭት ተጀመረ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት የሥርጭት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ሊጋባ 1ኛ ደረጃ…

በክልሉ የተሻለ ምርት ለማግኘት የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ያለውን የእርሻ መሬት በአግባቡ በመጠቀም ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ነስረዲን አሕመድ ገለጹ፡፡ በ2016/17 የመኸር ወቅት 8 ሺህ 853 ሔክታር መሬት በማሽላ፣ በቆሎ እና ስንዴ…

በቀጣዮቹ ቀናት ጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት የሚያስከትል ዝናብ ይኖራል- ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ 11 ቀናት የሚኖረው ተደጋጋሚነት ያለው ከባድ ዝናብ ጎርፍና የመሬት መንሸራተት የማስከተል አቅም ስለሚኖረው የሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ኢንስቲትዩቱ አሳሰበ፡፡ በዚህም በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ፣ በሰሜን፣…

በዲጂታል ኢትዮጵያ ጉዞ አንድ እመርታ የታየበት ደረጃ ላይ ደርሰናል-  ጠ/ሚ  ዐቢይ ( ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዲጂታል ኢትዮጵያ ጉዞ አንድ እመርታ የታየበት ደረጃ ላይ ደርሰናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ኢትዮ ቴሌኮም ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ…