የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት አማራጮች ለአሜሪካ ኩባንያዎች በይበልጥ ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም ከኢትዮ-አሜሪካ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚዳንትና ከምክር ቤቱ የቦርድ አባላት ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በኢትዮጵያና አሜሪካ መካከል ባለው የቢዝነስ ትስስር ዙሪያ መክረዋል፡፡
አምባሳደር…
በዩክሬን የሰላም አስከባሪ ጦር ጉዳይ ከፍተኛ ወታደራዊ ስብሰባ ሊካሄድ ነው
በዩክሬን የሰላም አስከባሪ ጦር ጉዳይ ከፍተኛ ወታደራዊ ስብሰባ ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዩክሬን የሰላም አስከባሪ ጦር ጉዳይ ከ20 በላይ ሀገራት የሚሳተፉበት ከፍተኛ ወታደራዊ ስብሰባ ዛሬ በብሪታንያ ይካሄዳል፡፡
በስብሰባው ላይ ብሪታንያና ፈረንሳይ…
የትምህርት ዘርፍ በማንኛውም መለኪያ የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈፀሚያ ሊሆን አይገባም – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ዘርፍ በማንኛውም መለኪያ የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈፀሚያ ሊሆን ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ ገለጹ።
"የክልላችንን ሰላም በማፅናት ሁለንተናዊ እምርታ እናስመዘግባለን" በሚል መሪ ሃሳብ በብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ…
የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ልዑክ ከልማት አጋሮች ጋር እየተወያየ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ5ኛው የዓለም ንግድ ድርጅት የስራ ላይ ቡድን ስብሰባ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ የሚገኘውና በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ልዑክ ከልማት አጋሮች ጋር እየተወያየ ይገኛል።
ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)…
የሚተገበረው ስራ በተጨባጭ ውጤት ላይ የተመሰረተ ሊሆን ይገባል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም መስክ የሚተገበረው ስራ በተጨባጭ ውጤት ላይ የተመሰረተ ሊሆን እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ዱራሜ ክላስተር የሚገኙ የተለያዩ መስሪያ ቤቶችን አፈጻጸም…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለቀርቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽ
https://www.youtube.com/watch?v=65s3arM6hrc
65 ኢትዮጵያውያን ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅቡቲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 65 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡
በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሀገሪቱ ከሚገኘው የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ቢሮ ጋር በመተባባር ነው ኢትዮጵያውያኑ በአውሮፕላን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የፕሪቶሪያው ስምምነት ከፍተኛ ጥቅም ማስገኘቱን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ከፍተኛ ጥቅም ማስገኘቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ÷ ለሰላም ባለን ከፍተኛ ጉጉት ያሸነፍነውን…
ኢትዮጵያ ለቀይ ባህር ስትል ኤርትራን የመውረር ፍላጎት የላትም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለቀይ ባህር ስትል ኤርትራን የመውረር ፍላጎት እንደሌላት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የኢትዮጵያ ፍላጎት እንነጋገር፣ ሰጥቶ በመቀበል መርህ፣ ህዝቦች በሚጠቀሙበት መርህ እንወያይ የሚል ነው ብለዋል።
የኤርትራ…