Fana: At a Speed of Life!

አትሌት ታምራት ቶላ በኒውዮርክ ማራቶን ለአሸናፊነት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ ኦሊምፒክ የማራቶን አሸናፊው አትሌት ታምራት ቶላ በመጪው ሕዳር በሚካሄደው ኒውዮርክ ማራቶን ለአሸናፊነት ይ በቃል፡፡ አትሌት ታምራት በ2023 በተካሄደው የኒውዮርክ ማራቶን የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል ጭምር ማሸነፉ ይታወሳል፡፡…

ኢትዮጵያ እያከናወነች ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ የሆነውን የአየር ንብረት መዛባት ለመከላከል በሚከናወነው ተግባር ውስጥ የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ሥራ የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአየር ንብርት ለውጥ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የታዳጊ ሀገራት…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲና የቻይና ዥያንግ ፖሊስ ኮሌጅ በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና ዥያንግ ፖሊስ ኮሌጅ ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ራዕዩንና ተልዕኮውን ከግብ ለማድረስ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ከሚገኙ የፖሊስ ተቋማት ጋር…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ የሴክተር ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የሴክተር ጉባዔ በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ከርዕሰ መሥተዳድሩ በተጨማሪ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋጤ ስርሞሎ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ኢትዮጵያና የመን የሁለትዮሽ ትብብራቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የመን ያላቸውን ታሪካዊ የሁለትዮሽ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ተስማምተዋል፡፡ በኳታር፣ ኢራን እና የመን የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፈይሰል ከየመን ፕሬዚዳንታዊ ም/ቤት ሊቀ መንበር ራሽድ ሙሐመድ…

የክልሉ ሕዝብ በአንድ ጀምበር በሚከናወነው ችግኝ ተከላ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ሕዝብ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር በሚካሄደው አረንጓዴ ዐሻራ የማኖር መርሐ-ግብር በንቃት እንዲሳተፍ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ጥሪ አቀረቡ፡፡ አረንጓዴ ዐሻራ የምግብ ሉዓላዊነትን…

የአየር ንብረትን በትክክል የመተንበይ አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረትን በትክክል የመተንበይ አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን የኢትዮጵያ ሜትዎሮሎጂ ኢንስቲቱዩት አስታውቋል፡፡ የኢንስቲቱዩቱ ዋና ዳይሬክተር ፈጠነ ተሾመ እንዳሉት÷በበርካታ ሥፍራዎች ከፍተኛ አቅም ያላቸው የአየር ትንበያ መሰብሰቢያ…

ክልሉ በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው ችግኝ ተከላ ዝግጅቱን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገ በስቲያ በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ በዚህም የተከላ ቦታ ልየታ፣ የጉድጓድ ቁፋሮ፣ የችግኝ ዓይነትና መጠን መጠናቀቁ የተገለጸ ሲሆን÷…

ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት የሚሆን የህክምና ቁሳቁስና መድሃኒት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት ድጋፍ የሚሆን 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ እና መድሃኒት ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ድጋፉን ያደረገው የተባበሩት መንግስታት የህፃናት አድን ድርጅት(ዩኒሴፍ)…

የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በቡድን 20 ሀገራት የእምነት ተቋማት ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዛሬ በተጀመረው ዓለም አቀፉ የቡድን 20 ሀገራት የእምነት ተቋማት ፎረም የ2024 አመታዊ የምክክር መድረክ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ በብራዚል እየተካሄደ በሚገኘው የምክክር መድረክ የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት…