ኢትዮጵያ መልካም ተሞክሮ የሚቀሰምባት ሀገር ናት- የአፍሪካ ሀገራት የሐይማኖት አባቶች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሐይማኖት አብሮነት ያላት መልካም ተሞክሮ የሚቀሰምባት ሀገር ናት ሲሉ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የሐይማኖት አባቶች ተናገሩ።
የሐይማኖት አባቶቹ ለአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 ዕቅድ መሳካት፤ ይህንን ለዘመናት የዘለቀ ዕሴት በአህጉሩ…