Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል:-

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል:- ባለፉት ስምንት ወራት በዋና ዋና የኢኮኖሚ አመላካቾች ታላላቅ ስኬቶች ተመዝግበዋል፣ በቀጣይ የበጀት ዓመቱ ቀሪ ወራት ይህን ስኬት ማጠናከር ከተቻለ ኢትዮጵያ በተያዘው…

ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከቀረቡ ጥያቄዎች መካከል:-

ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከቀረቡ ጥያቄዎች መካከል:- 👉 አሁን ላይ የፕሪቶሪያው ስምምነት ነጥቦች ተግባራዊነት ያለበት ደረጃ ምን ይመስላል፣ ማብራሪያ ቢሰጥ፣ 👉 በትግራይ ክልል የሚስተዋለው ወቅታዊ ሁኔታ ወደ ግጭት እንዳያመራ እና ድጋሚ…

15 ሺህ የሚደርሱ ሰዎች የሚሳተፉበት ሜሪ ጆይ የ5 ኪሜ ሩጫ መጋቢት 28 ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍኤምሲ) "አረጋውያንን እመግባለሁ፤ ጤንነቴን እጠብቃለሁ" በሚል መሪ ቃል የበጎ አድራጎት ገቢ ማሰባሰቢያ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር መጋቢት 28/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው። ሁነቱን አስመልክቶ አዘጋጆቹ ሜሪጆይ ኢትዮጵያ እና…

5ኛው የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት የሥራተደራዳሪ ቡድን ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አምሥተኛው የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት የሥራ ቡድን ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁን የንግድ እና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ በተለያዩ የድርድር ነጥቦች ዙሪያ ከ110 በላይ ጥያቄዎችን በመቀበል ውጤታማ ድርድር…

ኢትዮጵያ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ያላትን ልምድ ለጋምቢያ አካፈለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በጋምቢያ የማዕከላዊ ባንክ ተቀዳሚ ምክትል ገዥ አብዱላዮ ሲረህ ጃሎ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅትም ኢትዮጵያ ከውኃ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት የዳበረ ልምድ…

የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት የተለያዩ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በምታስተናግደው ሁለተኛው የምሥራቅ አፍሪካ የጥበባት እና ባህል ፌስቲቫል ላይ የሚሳተፉ የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ በዚሁ መሠረት የደቡብ ሱዳን የባህል ሙዚየምና ብሔራዊ ቅርስ ሚኒስትር…

እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሆሳዕና የኮሪደር ልማት ሥራን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ጎበኙ፡፡ ከርዕሰ መሥተዳድሩ በተጨማሪ በየደረጃው የሚገኙ የክልል እና የሀዲያ ዞን አመራሮች በጉብኝቱ ላይ መሳተፋቸውን…

ሀገራዊ የችግኞች የጽድቀት መጠን 85 በመቶ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚተከሉ ችግኞች የጽድቀት መጠን 85 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ደን ልማት ዋና ዳይሬክተር ከበደ ይማም አስታወቁ፡፡ የዓለም የደን ቀን በኢትዮጵያ መከበር መጀመሩን አስመልክቶ በተዘጋጀ ሁነት ላይ ዋና ዳይሬክተሩ እንዳሉት፤…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከዩክሬን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ጋር በስልክ ለአንድ ሠዓት የዘለቀ ስኬታማ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ፡፡ ውይይቱ የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነትን በሰላም ለመቋጨት በሚደረገው ጥረት በሩሲያ ፕሬዚዳንት ፑቲን…

አምባሳደር ደሚቱ ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ከፍተኛ ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሃምቢሳ ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ረዳት ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፋይናንስ ኦፕሬሽን ዲፓርትመንት ኃላፊ ሀርናን ዳነሪ አልቫራዶ ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅት ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት፣ በአረንጓዴ…