ኪነ ጥበብ ሕብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት ጉልህ ሚና ይጫወታል – ነብዩ ባዬ (ረ/ፕ)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪነ ጥበብ ሕብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት ለተጀመረው ጥረት አይነተኛ ሚና ይጫወታል ሲሉ የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ (ረ/ፕ) ገለጹ፡፡
ሚኒስትር ዴዔታው ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ኪነ ጥበብ በሁሉም ሀገር…