ትልቅ ተስፋ በተሰነቀበት የኮደርስ ስልጠና ላይ ሁሉም በመሳተፍ እድሉን ሊጠቀም ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዜጎችም ይሁን ለሀገር ትልቅ ተስፋ በተሰነቀበት የኮደርስ ስልጠና ላይ ሁሉም በመሳተፍ እድሉን ሊጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ በተደረገው የዲጂታል ክህሎት ማሳደጊያ የ5 ሚሊየን የኮደርስ ስልጠና…