Fana: At a Speed of Life!

የቻይና እና የፊሊፒንስ መርከቦች በደቡብ ቻይና ባህር ላይ ተጋጩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና እና የፊሊፒንስ መርከቦች ሁለቱ ሀገራት የይገባኛል ጥያቄ በሚያነሱበት የደቡብ ቻይና ባህር ላይ መጋጨታቸው ተነገረ፡፡ ሳቢና ሾል በተባለው የደቡብ ቻይና ባህር አካባቢ በተከሰተው የመርከቦች ግጭት ሁለቱ ሀገራት እርስ በርስ እየተወነጃጀሉ…

ዩክሬን የሩሲያን ስትራቴጂካዊ ድልድይ አወደመች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን ወደ ሩሲያ ኩርስክ ግዛት የምታደርገውን ግስጋሴ ቀጥላ በሳምንት ውስጥ ሁለተኛውን ስትራቴጂካዊ ድልድይ ማውደሟን አስታውቃለች፡፡ የዩክሬን ወታደሮች በዝቫኖ በሚገኘው በሴይም ወንዝ ድልድይ ላይ ጥቃት ሲፈጽሙ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ይፋ…

በአሶሳና አካባቢዋ የተቋረጠውን የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ አገልግሎት ለመመለስ ርብርብ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከትናንት ጀምሮ በአሶሳ ከተማ፣ ባምባሲ፣ ቶንጎ፣ መንጌ፣ ሆሞሻ፣ ኩምሩክ እና አካባቢዎቻቸው የተቋረጠውን የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም ወደ አገልግሎት ለመመለስ ርብርብ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ከመንዲ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን በማጠናከር ሂደት የሕዝቡ አጋርነት እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ዓመት የተመሠረተውን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በማጠናከር ሂደት የመላው ሕዝብ ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ መንግሥት ጥሪ አቀረበ፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተመሠረተበትን 1ኛ ዓመት አስመልክቶ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ…

የተለያየ መጠን ያለው ጤፍ፣ ስንዴና ሽንኩርት ለአዲስ አበባ ገበያ መቅረቡ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ እየተደረገ ያለው ክትትልና ቁጥጥር ተጠናክሮ መቀጠሉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በዚህ መሰረትም በዛሬው ዕለት 1 ሺህ 552 ያለአግባብ ዋጋ የጨመሩ እና 49 ሕገ ወጥ ክምችት የፈፀሙ የንግድ…

ሕዝቦቻችንን በማስተባበር ፈጣን የሆነ ልማት ለማስመዝገብ እንሰራለን – ወ/ር አለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝቦቻችንን በማስተባበር ፈጣን የሆነ ልማት ለማስመዝገብ በትኩረት እንሰራለን ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡ በጋምቤላ ክልል አዲስ የተሾሙት ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጋትሏክ ሮን…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በክላስተር የለማ ስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ጭናክሰን ወረዳ በክላስተር የለማ ስንዴ ማሳን ጎብኝቷል። በወረዳው በክረምት እርሻ በ2 ሺህ 800 ሔክታር መሬት ላይ በክላስተር የተዘራ ስንዴ እየለማ እንደሚገኝ…

የሕብረተሰብ ጤና የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት በ2 ዩኒቨርሲቲዎች ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕብረተሰብ ጤና የሶስተኛ ዲግሪ የትምህርት መርሃ ግብር በሁለት ዩኒቨርሲቲዎች ሊጀመር መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የሰው ሃብት ልማትና ማሻሻያ መሪ ስራ አስፈፃሚ አሰግድ ሳሙኤል÷ በጤናው ዘርፍ በሁሉም መስኮች የሞያተኞችን ቁጥር…

የኮሪደር ልማቱ በጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጭነትና ጥብቅ ክትትል በተሳካ መልኩ ተከናውኗል – አቶ ጥራቱ በየነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጭነትና ጥብቅ ክትትል በተሳካ መልኩ ተከናውኗል ሲሉ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራና ክህሎት ቢሮ ሃላፊ ጥራቱ በየነ ገለጹ።…

በኬንያ በአስቸጋሪ ሁኔታ የነበሩ 217 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ በአስቸጋሪ ሁኔታ የነበሩ 217 ውስጥ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኬንያ የመንግስት አካላት ጋር በመተባበር ዜጎቹን ወደ ሀገር ቤት እንዲመለሱ ማድረጉን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።…