Fana: At a Speed of Life!

ሊቨርፑል ታሪካዊ ተቀናቃኙ ማንቸስተር ዩናይትድን ዛሬ ይገጥማል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብር መሪው ሊቨርፑል 14ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘውን ማንቸስተር ዩናይትድን ዛሬ ምሽት በሜዳው አንፊልድ ሮድ ያስተናግዳል፡፡ ሊጉ በፈረንጆቹ 1992/93 የውድድር ዓመት በአዲስ መልክ ከተዋቀረ ጀምሮ…

በክልሉ የተመዘገቡ ስኬቶችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ ይሰራል-አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 5 ዓመታት በክልሉ በሁሉም ዘርፎች የተመዘገቡ ስኬቶችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ እንደሚሰራ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ሃሳብ በክልሉ ባለፉት አምስት…

ከባይደን ሜዳሊያ የተበረከተለት  የኢትዮጵያ ባለውለታ ቦብ ጊልዶፍ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን "አሜሪካን የተሻለች ላደረጉ" ሰዎች ፕሬዚዳንታዊ የዜጎች ሜዳሊያ ሸልመዋል። ለሲቪል ዜጎች የሚሰጠውን ሁለተኛውን ከፍተኛ የሲቪል ሜዳሊያ ከተሸለሙት 19 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች መካከል ደግሞ ታዋቂው…

በባህር ዳር ከተማ በደረሰ የትራክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)በባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 16 ጉዶ ባህር አካባቢ ትናንት ማምሻውን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ፡፡ አደጋው በአካባቢው ትናንት 11፡30 የህዝብ ማመላለሻ መኪና መስመር በመሳት በተቃራኒ አቅጣጫ…

ጥበበኛ መዳፎች…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማኅበራዊ ሚዲያን ከጥፋት ድርጊቶች አፋትተው ታሪክ ሠሪዎችን በጥበብ እየዘከሩ ስላሉ አብሮ አደግ ወጣቶች ቴዎድሮስ ጌታቸው እና ቢኒያም ተዋቸው ድንቅ ሥራዎች እናጋራችሁ፡፡ በወጣቶቹ ቤት የተጣለች ቆርኪ፣ ቫዝሊን፣ ፕላስቲክ፣…

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ክብረ ወሰን በመስበር አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያዊው አትሌት ዳዊት ወልዴ እና አትሌት ሩቲ አጋ በ2025 የሺያሚን የማራቶን ሩጫ ውድድር ሪከርድ በመስበር አሸንፈዋል፡፡ በዢያሜን ማራቶን 2025 የወንዶች ሩጫ ውድድር አትሌት ዳዊት ወልዴ 2:06:06 በሆነ ሰዓት በመግባት ቀደም ሲል…

የባሌ ሮቤ ዋቆ ጉቱ አውሮፕላን ማረፊያ ተርሚናል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በባሌ ሮቤ ያስገነባውን የዋቆ ጉቱ አውሮፕላን ማረፊያ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናልን አስመረቀ። በምረቃ መርሐ ግብሩ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ…

ከተረጂነት ወደ አምራችነት የተሸጋገሩ ከ31ሺህ በላይ የከተማዋ ነዋሪዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምግብ ዋስትና ሴፍቲኔት ፕሮግራም የስራ እድል አግኝተው ሲሰሩ የነበሩ ከተረጂነት ወደ አምራችነት የተሸጋገሩ 31ሺህ 2 የከተማዋ ነዋሪዎች ተመርቀዋል፡፡ በመርሐ ግብሩ ከከንቲባ አዳነች አቤቤ በተጨማሪ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ…

ከመሬት መንቀጥቀጥ ጋር ተያይዞ መደረግ ያለባቸው ጥንቃቄዎች…

አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ከመሬት መንቀጥቀጥ ጋር ተያይዞ ከክስተቱ በፊት፣በክስተቱ ጊዜና ከክስተቱ በኃላ ሊወሰዱ የሚገቡ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ይፋ አድርጓል፡፡ ኮሚሽኑ በየትኛውም ወቅት የመሬት ንዝረት ወይም መንቀጥቀጥ በሚከሰትበት…

ኮምቦልቻ ከተማ የ22 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ለኮምቦልቻ ከተማ 22 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አድርገዋል። ድጋፉን የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ እና የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ለኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር አስረክበዋል።…