Fana: At a Speed of Life!

ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ የራዲዮ መገጣጠሚያ ፋብሪካን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የኤሌክትሮኒክስ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ የራዲዮ መገጣጠሚያ ፋብሪካን መርቀው…

የድሬዳዋ አስተዳደር ከ9 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ጉባኤ ከ9 ቢሊየን ብር በላይ በጀት በማፅደቅ ተጠናቋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የዳኞች ሹመትና ረቂቅ አዋጆችን እንዲሁም ከ9 ቢሊየን 566 ሚሊየን ብር በላይ…

መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን ደብቀው በተገኙ ህገ ወጥ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በመሠረታዊ የፍጆታ እቃዎች ላይ እጥረት እንዲፈጠር ምርት ደብቀው በተገኙ ህገወጦች ላይ እርምጃ መወሰዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ምርቶችን በመደበቅ እና ሰው ሰራሽ የሸቀጥ እጥረት እንዲፈጠር በማድረግ በምርቶች ላይ ተገቢ ያልሆነ ዋጋ…

“ከአራቱ የዜማ ቅኝቶች መፍለቂያ፣ ከዉበትና ከብዝሃነት አምባ ወሎ ገብተናል፡፡ በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት ወጪ በደሴ ከተማ የተገነባውን የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካ መርቀን ከፍተናል፡፡ ዛሬ የተመረቀው የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካ በጽሕፈት ቤቱ ዘላቂ ልማትን ለማምጣት እየተሰሩ ከሚገኙ…

አቶ ጥላሁን ከበደ በክልሉ እየተከሰተ ያለውን የተፈጥሮ አደጋ ለመከላከል እየተሠራ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰተ ያለውን የተፈጥሮ አደጋ ለመከላከል ሕዝቡን በማሳተፍ እየተሠራ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በወላይታ ዞን ካዎ…

ሩሲያና ኢራን በሁለትዮሽና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት ኢራን ቴህራን የገቡት የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሃፊ ሰርጌይ ሾይጉ በተለያዩ የሁለትዮሽ እና ዓለምአቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ከቴህራን ባለስልጣናት ጋር በሁለትዮሽና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። ሾይጉ የእስላማዊ አብዮታዊ…

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ግንኙነታቸው ተጠናክሮ ይቀጥላል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለረጅም ዘመን የዘለቀው የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) ገለፁ፡፡ አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) በደቡብ ኮሪያ የቀድሞ ዘማቾች ጉዳይ ሚኒስትር ካንግ ጁንግ-አይ ከተመራ…

የብሔራዊ ስታዲየም ምዕራፍ 2 ሎት 1 የግንባታ ውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የቻይና ኮንስትራክሽን ድርጅት የብሔራዊ ስታዲየም ምዕራፍ ሁለት ሎት አንድ የግንባታ ውል ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ÷ የሲቪልና የኤሌክትሪክ ሥራዎች፣ የመኪና ማቆሚያ፣ የመንገድ፣ የወንበር ገጠማ እንዲሁም…

አቶ ታዬ ደንደአ ከቀረቡባቸው ክሶች በሁለቱ ነጻ ሲባሉ በአንዱ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ የነበሩት ታዬ ደንደአ ከቀረቡባቸው ሦስት ክሶች መካከል በ1ኛ እና በ2ኛ ክስ ነጻ የተባሉ ሲሆን በ3ኛው ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ፡፡ ብይኑን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የሕገ-መንግሥትና…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በደሴ ከተማ የገነባው የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጽሕፈት ቤታቸው ወጪ በደሴ ከተማ የተገነባውን የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካ መረቁ፡፡ ፋብሪካው በቀን 300 ሺህ ዳቦ እና 420 ኩንታል ዱቄት የማምረት አቅም አለው መባሉን የጽሕፈት ቤቱ መረጃ አመላክቷል፡፡ የዳቦ…