Fana: At a Speed of Life!

የንግድ ዘርፉን አገልግሎት በሰው ሠራሽ አስተውሎት ለማገዝ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስሰር ሚኒስቴር የዘርፉን አገልግሎት በሰው ሠራሽ አስተውሎት የታገዘ ለማድረግ ከኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ በዚሁ ወቅት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)÷…

የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራው የገንዘብና የፊሲካል ፖሊሲ አቅምን የሚገነባ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራው የገንዘብና የፊሲካል ፖሊሲ አቅምን የሚገነባና የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓትን የሚያዘምን መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር እና የፕላንና ልማት ሚኒስቴር የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ። መንግሥት ቀጣይነት ያለው…

በንጽህና መጠበቂያ ምርቶች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ያለመ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ምርቶች ዙሪያ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ያለመ የመንግሥትና የግሉን ዘርፍ ያካተተ የምክክር መድረክ ተካሂዷል። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በመድረኩ÷ የንጽህና መጠበቂያ ምርት በሀገር…

በኦሮሚያ ክልል 143 ቀበሌዎችና ከተሞች ዳግም የኤሌክትሪክ አገልግሎት አገኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል አራቱም የወለጋ ዞኖች በፀጥታ ችግር በመሰረተ ልማት ላይ በደረሰ ጉዳት ከአገልግሎት ውጭ የነበሩ 143 ቀበሌዎችና ከተሞች ዳግም ኤክትሪክ አገልግሎት አገኙ፡፡ አካባቢዎቹ እስከ 6 ዓመታት ከኤሌክትሪክ አገልግሎት ውጭ…

በአማራ ክልል የኢንዱስትሪውን ምርታማነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪውን ምርታማነት በማሳደግ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማስፋት በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በ2017 በጀት ዓመት የክልሉን ኢኮኖሚ 15 ነጥብ 4 በመቶ ለመሸፈን እየተሠራ መሆኑንም ነው…

የኮሪያ ጦርነት ኢትዮጵያውያን አርበኞች መታሰቢያ ሃውልት በመዲናዋ ቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሪያ ጦርነት ዘማች የነበሩ የ2 ሺህ 482 ኢትዮጵያውያን አርበኞችን ስም የያዘ መታሰቢያ ሃውልት በአዲስ አበባ ከተማ ተሰራ፡፡ ከፈረንጆቹ 1950 እስከ 1953 በኮሪያ ጦርነት የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን አርበኞች ስም የተቀረጸበት የመታሰቢያ ሃውልት…

በወላይታ ዞን የመሬት መንሸራተት አደጋ የተከሰተበት አካባቢ ነዋሪዎች ከስጋት ነፃ በሆነ አካባቢ ሰፈሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ካዎ ኮይሻ ወረዳ የመሬት መንሸራተት አደጋ የተከሰተበት ቀበሌ ነዋሪዎችን ከስጋት ነፃ ወደ ሆነ አካባቢ የማስፈር ስራ መከናወኑን የዞኑ የአደጋ ሥጋት ስራ አመራር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዳዊት ደሳለኝ…

ፕሬዚዳንት ባይደን ኢራን በእስራዔል ላይ መዛቷን ተከትሎ ከብሔራዊ ደህንነት ቡድን ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በእስራዔል ላይ ጥቃት ለማድረስ መዛቷን ተከትሎ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከሀገራቸው የደህንነት ቡድን ጋር መምከራቸው ተሰምቷል፡፡ በኢራን የሐማስ መሪ ኢስማኢል ሃኒዬ እና የሊባኖስ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላህ ቁልፍ አዛዥ መገደላቸውን ተከትሎ…

በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች ውድድር ማጣሪያ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ግማሽ ፍጻሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ እየተካሄደ በሚገኘው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች ውድድር ማጣሪያ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ግማሽ ፍጻሜ አለፉ። ዛሬ ረፋድ 5 ሠዓት ከ5 ላይ በተካሄደው 1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች የማጣሪያ ውድድር አትሌት…

የነሐሴ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ በነበረበት እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነሐሴ ወር 2016 ዓ.ም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ በሐምሌ ወር በነበረበት ዋጋ እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የነዳጅ ማደያዎችም በሐምሌ ወር በነበረበት ዋጋ እንዲሸጡ ትዕዛዛ መተላለፉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር…