የክልሉ የኮሪደር ልማት ስራ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ትኩረት አድርጎ እየተሰራ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል እየተተገበረ በሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራ የማህበረሰቡን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት በሚያረጋገጥ መልኩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ።
የሐረር ከተማ ስትራቴጂክ የልማት እቅድ ግብረ-ሃይል…