Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካን ጨምሮ በርካታ ሀገራት ዜጎቻቸው በአስቸኳይ ከሊባኖስ እንዲወጡ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካን ጨምሮ ብሪታንያ፣ ፈረንሳይ ፣ ስዊድን፣ ካናዳ እና ጆርዳን ዜጎቻቸው በአስቸኳይ ከሊባኖስ እንዲወጡ አሳስበዋል፡፡ ማሳሰቢያው የተላለፈው የሃማስ የፖለቲካ ኃላፊ እስማኤል ሃኒያህን ግድያ ተከትሎ ኢራን አፀፋ እንደምትስጥ መዛቷን ተከትሎ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጉጂ ዞን የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የፌደራል እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በጉጂ ዞን የተለያዩየልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በዞኑ አዶላ ሬዴ ወረዳ ጉናጮ ቀበሌ በክላስተር እየለማያለን በቆሎ ተመልክተዋል፡፡…

በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች 10 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ዋና ጽሕፈት ቤት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 10 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ስምኦን ሙላቱ (ዶ/ር) በጉዳቱ ማዘናቸውን ገልፀው…

ሕዝቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ እና የሐረሪ ክልልን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በ2017 በክልሉ በሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ላይ ሕዝባዊ ውይይት ተካሂዷል። አቶ…

ሚኒስቴሩ ለበጎ ፈቃድ ሥራ የሚውል 10 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የግንባታ ግብዓቶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ለክረምት የበጎ ፈቃድ ሥራ የሚውል 10 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የግንባታ ግብዓቶችና አልባሳት ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉም ሲሚንቶ፣ ሚስማር፣ ፌሮ፣ የቤት ክዳን ቆርቆሮ እና አልባሳት ሲሆን÷ በለሚኩራ…

የጅማ አካባቢን የተፈጥሮ አቅም ያማከለ ኢንቨስትመንት እንዲኖር ይሠራል – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአካባቢውን የተፈጥሮ እምቅ አቅም ያማከለ የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲኖር እንሰራለን ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ዋና ሥራ አስፈፃሚው የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ…

ኢትዮጵያ የምትሳተፍባቸው የማጣሪያ ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2024 ፓሪስ ኦሊምፒክ በተለያዩ ርቀቶች ኢትዮጵያ የምትሳተፍባቸው ሦስት የማጣሪያ ውድድሮች ይካሄዳሉ፡፡ በዚህም መሠረት ቀን 5 ሠዓት ከ5 ላይ በሚካሄደው 3 ሺህ ሜትር የሴቶች መሰናክል ማጣሪያ ውድድር ÷ አትሌት ሎሚ ሙለታ እና ሲምቦ ዓለማየሁ…

በጎፋ በመሬት መንሸራተት የተፈናቀሉ ወገኖችን በአዲስ መልክ በዘላቂነት ለማስፈር የቦታ ቅየሳ ሥራ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት ምክንያት የተጎዱ ሰዎችን ከአደጋ ለመከላከልና በዘላቂነት ችግሩ ለመፍታት በአዲስ መልክ ተፈናቃዮች ለማስፈር የቦታ ቅየሳ ሥራ እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል። በክልሉ በምክትል ርዕሰ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን ተከትሎ ህገ ወጥ ስራን እየሰሩ በሚገኙ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን ተከትሎ ህገ ወጥ ስራን እየሰሩ በሚገኙ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ እንደሚገኝ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከክልልና ከከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን በሀገሪቱ የተደረገውን…

የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በተሟላ መልኩ መተግበሩ ከ27 ቢሊየን ዶላር በላይ ኃብት ማሰባሰብ አስችሏል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲውን በተሟላ መልኩ ገቢራዊ በማድረጓ ከ27 ቢሊየን ዶላር በላይ ኃብት ከተለያዩ የፋይናንስ ምንጮች ማሰባሰብ እንዳስቻላት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለፁ። መንግሥት ቀጣይነት…