የኢትዮጵያና ቻይና የትብብር ግንኙነት ሰፊና ጠንካራ መሰረት ያለው ነው – አምባሳደር ታዬ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላት የትብብር ግንኙነት ሰፊና ጠንካራ መሰረት ያለው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ፡፡
አምባሳደር ታዬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተሳተፉበትንና በቻይና ቤጂንግ እየተካሄደ…