Fana: At a Speed of Life!

ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ ዕድሳት የተደረገለትን የሀረር ቤተ መንግስት መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ ዕድሳት የተደረገለትን የሀረር ቤተ መንግስትና አዲስ የተገነባውን የምስራቅ ጮራ ሁለገብ አዳራሽ መርቀው ከፈቱ። የምስራቅ ዕዝ 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የተበላሸ የብድር መጠኑን ወደ 6 ነጥብ 5 በመቶ ዝቅ ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የተበላሸ የብድር መጠንን ከነበረበት 57 በመቶ ወደ 6 ነጥብ 5 በመቶ ማውረድ መቻሉን የባንኩ ፕሬዚዳንት ዮሀንስ አያሌው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ውጤቱ ባለፉት 5 ዓመታት በተሰሩ የሪፎርም ስራዎች እውን መሆኑን ጠቅሰው፤ ከዚህ…

በስንዴ ምርታማነት የተገኘው ውጤት ኢትዮጵያን የማሻገር ምልክት መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው መስክ በስንዴ ምርታማነት የተመዘገበው ስኬት ኢትዮጵያን የማሻገር ምልክት መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ ጳጉሜን 1 ቀን 2016 ዓ.ም የመሻገር ቀን "የመሻገር ጥሪቶች፤ የአዲስ ብርሃን…

ለመላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ለጳጕሜን 1 ቀን 2016 ዓ.ም፣ የመሻገር ቀን በሰላም አደረሳችሁ! -የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ እየተከበረ የሚገኘውን ጳጉሜን 1 “የመሻገር ቀን" አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፏል። የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ለመላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ለጳጕሜን 1 ቀን 2016…

750 ሺህ ቤተሰቦችን በሶላር ሆም ሲስተም ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 750 ሺህ ቤተሰቦችን በሶላር ሆም ሲስተም ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክና የብርሃን ተደራሽነት ፕሮግራም በዓለም ባንክ በሚደገፍ የ50 ነጥብ 5…

ክልሎቹ ለበዓል የምርት እጥረት እንዳይገጥም ዝግጅት መደረጉን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲሱ ዓመት ገበያ የምርት እጥረት እንዳይገጥም ሰፊ ዝግጅት አድርገናል ሲሉ የኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች አስታውቀዋል፡፡ የሰንበት ገበያዎች ለሁሉም ቀናት እንዲቆዩ ማድረግ ፣ ከአምራች ዩኒየኖችና ኢንዱስትሪዎች ጋር የገበያ ትስስር…

ኢትዮጵያ በቻይና-አፍሪካ ቢዝነስ ፎረም ላይ የኢንቨስትመንት ሃብቷን አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቻይና-አፍሪካ የቢዝነስ ፎረም ላይ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላትን ሃብት አስተዋውቃለች፡፡ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግ ፣በቱሪዝም፣ በአይሲቲ፣ በማዕድን ኢነርጂና ሌሎች…

በአዲስ አበባ እየተመዘገበ ያለው ፈጣን እድገት ለአፍሪካ ከተሞች በተምሳሌትነት የሚጠቀስ ነው – የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እየተመዘገበ ያለው ፈጣን እድገት ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች በተምሳሌትነት የሚጠቀስ ነው ሲሉ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ተወካዮች ገለጹ። የመጀመሪያው የአፍሪካ የከተሞች ፎረም "ዘላቂ የከተሞች ልማት ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን…

ኢትዮጵያና ቻይና በ17 ዘርፎች በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ…

ሐዋላ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሀገራቸው ልማት ባለቤት የሚያደርጋቸው ነው – አቶ ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው የሚልኩት ገንዘብ (ሐዋላ) በሀገራቸው ልማት በንቃት እንዲሳተፉና የልማቱ ባለቤት የሚያደርጋቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለጹ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ…