Fana: At a Speed of Life!

የሕንድ የበጎ ፈቃድ ሕክምና ቡድን ነጻ ቀዶ ሕክምና መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕንድ የበጎ ፈቃድ ሕክምና ልዑካን ቡድን አባላት ለ10 ቀናት የሚቆየውን የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ጀምረዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በይፋ ሥራቸውን የጀመሩት ባለሙያዎቹ  ሕክምናውን ለማድረግ  በሮተሪ ክለብ አማካይነት …

የብሔራዊ አቢይ ኮሚቴ መግለጫ

በአማራ እና ትግራይ ክልሎች መካከል የይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸውን አከባቢዎች ጉዳይ በፕሪቶሪያው ስምምነት አግባብና በህገመንግስቱ መሰረት ዘላቂ እልባት ለመስጠት የተጀመረው እንቅስቃሴ ስኬታማ መሆኑን ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት የተቋቋመው ብሔራዊ አቢይ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ ብሔራዊ አቢይ ኮሚቴው…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ (ህ.ወ.ሓት) ጠቅላላ ጉባዔውን ሊያደርግ መሆኑን በመገናኛ ብዙኃን መነገሩን ተከትሎ ቦርዱ ለፓርቲው የጻፈው ደብዳቤ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህ.ወ.ሓት) ጠቅላላ ጉባዔውን ሊያደርግ መሆኑን በመገናኛ ብዙኃን መነገሩን ተከትሎ ቦርዱ ለፓርቲው የጻፈው ደብዳቤ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ለሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህውሓት) መቐለ ጉዳዩ ፡- ፖርቲው ጠራ የተባለውን…

በዛሬው ዕለት ብቻ ያላግባብ ዋጋ የጨመሩ 1 ሺህ 126 የንግድ ተቋማት ታሸጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ብቻ ያላግባብ ዋጋ የጨመሩ 1 ሺህ 126 የንግድ ተቋማት መታሸጋቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ሕገ-ወጥ የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪና ምርትን የማከማቸት…

የሆላንድና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ማዳበሪያ ማምረት እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆላንድ እና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአፈር ማዳበሪያ ምርት ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልጉ ገለጹ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሃሰን ሙሐመድ ከሆላንድና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ባለሃብቶች ጋር በኢትዮጵያ ባሉ…

ዩክሬን በከርስክ 28 መንደሮችን መቆጣጠሯን ሩሲያ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን በሩሲያ ከርስክ የሚገኙ 28 መንደሮችን ተቆጣጥራለች ስትል ሩሲያ አስታውቃለች፡፡ የከርስክ ተጠባባቂ ገዥ አሌክሲ ስሚርኖቭ ለሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከባለስልጣናት ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ እንደገለጹት፤ ዩክሬን 28 የሩሲያ…

ሚኒስቴሩ በቀብሪ በያህ ከተማ ያስገነባቸውን ቤቶችና መማሪያ ክፍሎች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት በሶማሌ ክልል ቀብሪ በያህ ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ያስገነቧቸውን የአቅመ ደካማ ቤቶች እና የመማሪያ ክፍሎች ለተጠቃሚዎች አስረክበዋል። ሚኒስቴሩ ለመኖሪያ ቤቶቹና ለተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎቹ ግንባታ…

አርመኒያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርመኒያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን በወዳጅነት ላይ የተመሰረተ ግንኙነት አጠናክራ እንደምታስቀጥል አስታውቃለች፡፡ በኢትዮጵያ የአርመኒያ አምባሳደር ሳህክ ሳርጊሲያን የመቻል ስፖርት ክለብን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ስለመቻል ስፖርት ክለብ…

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለመታረም ዝግጁ ለሆኑ 122 ነጋዴዎች ይቅርታ መደረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 122 ነጋዴዎች በሰሩት ስህተት ተፀፅተው ለመታረም ዝግጁ በመሆናቸው ይቅርታ እንደተደረገላቸው የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታወቁ። ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ÷ ህገ ወጥ የሸቀጦች የዋጋ ጭማሪ እና የማከማቸት ተግባር…

የከርሰ ምድርና ገፀ ምድር ውሃን በተገቢው ለመጠበቅ ችግኞችን መትከል ይገባል- ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከርሰ ምድርና ገፀ ምድር ውሃን በተገቢው ሁኔታ ለመጠበቅና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል ችግኞችን በየጊዜው መትከል ይገባል ሲሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) እና የተጠሪ…