በተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጥ የሚከሰተው በመሬት ውስጥ የማግማ እንቅስቃሴ ኃይል ባለመቆሙ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጥ እየተከሰተ ያለው በመሬት ውስጥ ያለው የቅልጥ አለት (ማግማ) እንቅስቃሴ ኃይል ባለመቆሙ መሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ-ፊዚክስና ስፔስ ሳይንስ ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ገለጹ።
የመሬት…